-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
እጅግ ልብ ይሰብራል!
እጅግ ያሳዝናል። ተስፋ የቆረጠው አሸባሪው የትህነግ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ እንዲሁም #ሳምሪ በሚል ባደረጃቸው የትግራይ ተወላጆች አማካኝነት ባልታጠቁ ንጹሃን በአማራ ተወላጆች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ፈጽሟል።የተጨፈጨፈው ንጹሃን ህዝብ ቁጥሩ በጣም በርካታ ነው።የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው የተፈጸመው።በዚህ ዘግናኝ ድርጊት የደቡብ ክልል (የወላይታ) ብሄር ተወላጆች፣የኦሮሞ ብሄር ተወላጆችም አብረው ተጨፍጭፈዋል።
ማይካድራን እንዲሁም ሁመራን ጨምሮ በወገን ጦር ቁጥጥር ስር ቢውሉም፣ሰርጎ በመግባት ወይም በእየከተሞቹ ሲቪል መስለው በሚኖሩ እኩያን አማካኝነት ሌላ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዳይካሄድ አሁንም ልዩ ጥንቃቄ ያሻል።
ማይካድራን እንዲሁም ሁመራን ጨምሮ በወገን ጦር ቁጥጥር ስር ቢውሉም፣ሰርጎ በመግባት ወይም በእየከተሞቹ ሲቪል መስለው በሚኖሩ እኩያን አማካኝነት ሌላ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዳይካሄድ አሁንም ልዩ ጥንቃቄ ያሻል።
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!
ትህነግ ትላንት መከበቡን እና ተስፋ መቁረጡን ሲያውቅ ማይካድራ በሁመራ ከተማ ላይ ከ500 በላይ የአማራ ተወላጆች ላይ ጭፍጨፋ ፈፅሟል!!
Ejersa wrote: ↑10 Nov 2020, 11:54እጅግ ያሳዝናል። ተስፋ የቆረጠው አሸባሪው የትህነግ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ እንዲሁም #ሳምሪ በሚል ባደረጃቸው የትግራይ ተወላጆች አማካኝነት ባልታጠቁ ንጹሃን በአማራ ተወላጆች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ፈጽሟል።የተጨፈጨፈው ንጹሃን ህዝብ ቁጥሩ በጣም በርካታ ነው።የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው የተፈጸመው።በዚህ ዘግናኝ ድርጊት የደቡብ ክልል (የወላይታ) ብሄር ተወላጆች፣የኦሮሞ ብሄር ተወላጆችም አብረው ተጨፍጭፈዋል።
ማይካድራን እንዲሁም ሁመራን ጨምሮ በወገን ጦር ቁጥጥር ስር ቢውሉም፣ሰርጎ በመግባት ወይም በእየከተሞቹ ሲቪል መስለው በሚኖሩ እኩያን አማካኝነት ሌላ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዳይካሄድ አሁንም ልዩ ጥንቃቄ ያሻል።
-
- Senior Member
- Posts: 12452
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!
Cowards only know how to brutalize innocents and civilians.
we will avenge
we will avenge
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!
Please wait, video is loading...
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!
Ejersa wrote: ↑10 Nov 2020, 11:54እጅግ ያሳዝናል። ተስፋ የቆረጠው አሸባሪው የትህነግ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ እንዲሁም #ሳምሪ በሚል ባደረጃቸው የትግራይ ተወላጆች አማካኝነት ባልታጠቁ ንጹሃን በአማራ ተወላጆች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ፈጽሟል።የተጨፈጨፈው ንጹሃን ህዝብ ቁጥሩ በጣም በርካታ ነው።የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው የተፈጸመው።በዚህ ዘግናኝ ድርጊት የደቡብ ክልል (የወላይታ) ብሄር ተወላጆች፣የኦሮሞ ብሄር ተወላጆችም አብረው ተጨፍጭፈዋል።
ማይካድራን እንዲሁም ሁመራን ጨምሮ በወገን ጦር ቁጥጥር ስር ቢውሉም፣ሰርጎ በመግባት ወይም በእየከተሞቹ ሲቪል መስለው በሚኖሩ እኩያን አማካኝነት ሌላ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዳይካሄድ አሁንም ልዩ ጥንቃቄ ያሻል።
-
- Member
- Posts: 2312
- Joined: 11 Jan 2020, 21:22
Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!
The blood of the 500 innocent Amhara civilians is crying out to God for justice.
-
- Member+
- Posts: 5279
- Joined: 04 Jun 2013, 22:23
Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!
I hope our Ethiopian brothers and sisters finally understand where we were coming from when we said "We, Eritreans, never trust the Weyanes"! Three years ago, they simply dismissed our well-founded statements as simple "Propaganda"! Now that the same criminal Weyanes have been committing disgracious crimes against the Ethiopian people, should be a reminder to those Ethiopians who did not believe our assertion.