Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by Ejersa » 10 Nov 2020, 11:54

እጅግ ያሳዝናል። ተስፋ የቆረጠው አሸባሪው የትህነግ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ እንዲሁም #ሳምሪ በሚል ባደረጃቸው የትግራይ ተወላጆች አማካኝነት ባልታጠቁ ንጹሃን በአማራ ተወላጆች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ፈጽሟል።የተጨፈጨፈው ንጹሃን ህዝብ ቁጥሩ በጣም በርካታ ነው።የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው የተፈጸመው።በዚህ ዘግናኝ ድርጊት የደቡብ ክልል (የወላይታ) ብሄር ተወላጆች፣የኦሮሞ ብሄር ተወላጆችም አብረው ተጨፍጭፈዋል።

ማይካድራን እንዲሁም ሁመራን ጨምሮ በወገን ጦር ቁጥጥር ስር ቢውሉም፣ሰርጎ በመግባት ወይም በእየከተሞቹ ሲቪል መስለው በሚኖሩ እኩያን አማካኝነት ሌላ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዳይካሄድ አሁንም ልዩ ጥንቃቄ ያሻል።






Fiyameta
Senior Member
Posts: 12671
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by Fiyameta » 10 Nov 2020, 11:58

:shock: :shock: :shock: :shock:
Rest In Peace

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by Ejersa » 10 Nov 2020, 12:24

ትህነግ ትላንት መከበቡን እና ተስፋ መቁረጡን ሲያውቅ ማይካድራ በሁመራ ከተማ ላይ ከ500 በላይ የአማራ ተወላጆች ላይ ጭፍጨፋ ፈፅሟል!!
Ejersa wrote:
10 Nov 2020, 11:54
እጅግ ያሳዝናል። ተስፋ የቆረጠው አሸባሪው የትህነግ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ እንዲሁም #ሳምሪ በሚል ባደረጃቸው የትግራይ ተወላጆች አማካኝነት ባልታጠቁ ንጹሃን በአማራ ተወላጆች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ፈጽሟል።የተጨፈጨፈው ንጹሃን ህዝብ ቁጥሩ በጣም በርካታ ነው።የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው የተፈጸመው።በዚህ ዘግናኝ ድርጊት የደቡብ ክልል (የወላይታ) ብሄር ተወላጆች፣የኦሮሞ ብሄር ተወላጆችም አብረው ተጨፍጭፈዋል።

ማይካድራን እንዲሁም ሁመራን ጨምሮ በወገን ጦር ቁጥጥር ስር ቢውሉም፣ሰርጎ በመግባት ወይም በእየከተሞቹ ሲቪል መስለው በሚኖሩ እኩያን አማካኝነት ሌላ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዳይካሄድ አሁንም ልዩ ጥንቃቄ ያሻል።






Misraq
Senior Member
Posts: 12452
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by Misraq » 10 Nov 2020, 12:28

Cowards only know how to brutalize innocents and civilians.

we will avenge :twisted: :twisted:

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by Hameddibewoyane » 10 Nov 2020, 13:33

Please wait, video is loading...

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 10 Nov 2020, 14:24

This is genocide! :x :x

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by pushkin » 10 Nov 2020, 17:51

Ejersa wrote:
10 Nov 2020, 11:54
እጅግ ያሳዝናል። ተስፋ የቆረጠው አሸባሪው የትህነግ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ እንዲሁም #ሳምሪ በሚል ባደረጃቸው የትግራይ ተወላጆች አማካኝነት ባልታጠቁ ንጹሃን በአማራ ተወላጆች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ ፈጽሟል።የተጨፈጨፈው ንጹሃን ህዝብ ቁጥሩ በጣም በርካታ ነው።የዘር ማጥፋት ወንጀል ነው የተፈጸመው።በዚህ ዘግናኝ ድርጊት የደቡብ ክልል (የወላይታ) ብሄር ተወላጆች፣የኦሮሞ ብሄር ተወላጆችም አብረው ተጨፍጭፈዋል።

ማይካድራን እንዲሁም ሁመራን ጨምሮ በወገን ጦር ቁጥጥር ስር ቢውሉም፣ሰርጎ በመግባት ወይም በእየከተሞቹ ሲቪል መስለው በሚኖሩ እኩያን አማካኝነት ሌላ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እንዳይካሄድ አሁንም ልዩ ጥንቃቄ ያሻል።






( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 10 Nov 2020, 19:15

The blood of the 500 innocent Amhara civilians is crying out to God for justice.

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 10 Nov 2020, 21:05

ENOUGH IS ENOUGH!

Temt
Member+
Posts: 5279
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: እጅግ ልብ ይሰብራል!

Post by Temt » 10 Nov 2020, 22:01

I hope our Ethiopian brothers and sisters finally understand where we were coming from when we said "We, Eritreans, never trust the Weyanes"! Three years ago, they simply dismissed our well-founded statements as simple "Propaganda"! Now that the same criminal Weyanes have been committing disgracious crimes against the Ethiopian people, should be a reminder to those Ethiopians who did not believe our assertion.

Post Reply