-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
"ዶክተር አለሙ ስሜ የኦሮሚያ ክልል ር/መስተዳድር ሆነው ተሾመዋል!
የቀድሞው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከዚህ ቀደም ሲነገር እንደነበረው የጠቅላይ ሚኒስቴሩ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ሆነው ተሾመዋል! የሸዋ ኦሮሞ በመሆናቸው በፅንፈኛው የነጃዋር መሐመድ ቡድን ከፍተኛ ትንኮሳና ነቀፌታ ሲፈፀምባቸው የነበሩት አዲሱ ር/መስተዳድር የሞት ቀጠና የሆነውን ክልል በማረጋጋት ረገድ ሚናቸውን ይወጡ ይሆን ? ወደፊት የሚታይ ይሆናል!!!"
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42