Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

"ዶክተር አለሙ ስሜ የኦሮሚያ ክልል ር/መስተዳድር ሆነው ተሾመዋል!

Post by Ejersa » 08 Nov 2020, 10:06

የቀድሞው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከዚህ ቀደም ሲነገር እንደነበረው የጠቅላይ ሚኒስቴሩ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ሆነው ተሾመዋል! የሸዋ ኦሮሞ በመሆናቸው በፅንፈኛው የነጃዋር መሐመድ ቡድን ከፍተኛ ትንኮሳና ነቀፌታ ሲፈፀምባቸው የነበሩት አዲሱ ር/መስተዳድር የሞት ቀጠና የሆነውን ክልል በማረጋጋት ረገድ ሚናቸውን ይወጡ ይሆን ? ወደፊት የሚታይ ይሆናል!!!"

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: "ዶክተር አለሙ ስሜ የኦሮሚያ ክልል ር/መስተዳድር ሆነው ተሾመዋል!

Post by Hameddibewoyane » 08 Nov 2020, 10:09

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
08 Nov 2020, 10:06
የቀድሞው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከዚህ ቀደም ሲነገር እንደነበረው የጠቅላይ ሚኒስቴሩ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ሆነው ተሾመዋል! የሸዋ ኦሮሞ በመሆናቸው በፅንፈኛው የነጃዋር መሐመድ ቡድን ከፍተኛ ትንኮሳና ነቀፌታ ሲፈፀምባቸው የነበሩት አዲሱ ር/መስተዳድር የሞት ቀጠና የሆነውን ክልል በማረጋጋት ረገድ ሚናቸውን ይወጡ ይሆን ? ወደፊት የሚታይ ይሆናል!!!"

Post Reply