Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና! ከ 800 በላይ የታጠቁ የትግራይ ልዩ ሀይል ነጭ ጨርቅ በማውለብለብ ሰንዓፈ ኤርትራ በሰላም እጁን ሰጥቷል!

Post by Hameddibewoyane » 04 Nov 2020, 09:31

በገረዝግሄር የሚመራ የትግራይ ልዩ ሀይል ከ 800 በላይ የታጠቁ ልዩ ሃይል ነጭ ጨርቅ በማውለብለብ ሰንዓፈ ኤርትራ ላለው ሰራዊት እጁን ሰጥቷል። የኤርትራ መንግስትም እንደተቀበላቸው አረጋግጠናል።