Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

የሀገር መከላከያ ሰራዊት የትግራይ ሚዲያ ኤጀንሲን እና ድመፀ ወያኔን ተቆጣጠረ!

Post by Ejersa » 04 Nov 2020, 00:20

የሀገር መከላከያ ሰራዊት የትግራይ ሚዲያ ኤጀንሲን እና ድመፀ ወያኔን መቆጣጠሩን እየሰማን ያለበት ሁኔታ ነው ያለው:: በሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ልዩ ኃይል አባላት ወደ ኤርትራ መሸሻቸው ተገለፀ:: የኤርትራ ፕሬስ የተሰኘው የፌስቡክ ገፅ ይፋ እንዳደረገው ከሁመራ አካባቢ የሸሸ በርካታ የትግራይ ልዩ ኃይል እጁን ለኤርትራ ሰራዊት ሰጥቷል። ልዩ ኃይሉ የሸሸው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ከአጥፊው ቡድን ለተፈፀመበት ጥቃት የሰጠውን ምላሽ በመፍራት እንደሆነም አስታውቋል።

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: የሀገር መከላከያ ሰራዊት የትግራይ ሚዲያ ኤጀንሲን እና ድመፀ ወያኔን ተቆጣጠረ!

Post by Ejersa » 04 Nov 2020, 00:31

Please wait, video is loading...

Post Reply