Page 3 of 7

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 12 Nov 2020, 00:24
by MINILIK SALSAWI
የትግራይ ልዩ ኃይል ባልታጠቁ የአማራ ተወላጆች ላይ በሌሊት አሰቃቂ ግድያ መፈፀሙን ከሞት ያመለጠ የዐይን እማኝ ገለፀ።

https://mereja.com/amharic/v2/393902

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 12 Nov 2020, 07:28
by MINILIK SALSAWI
የቀድሞ የትግራይ አስተዳዳሪዎች አንጋፋ ፖለቲከኞች አቶ ገብሩ አስራትና ወይዘሮ አረጋሽ ኣዳነ ወቅታዊውን ጉዳይ አስመልክቶ ለሳምንታዊው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ሐሳባቸውን ሰጥተዋል።

Read More - https://mereja.com/amharic/v2/394123

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 12 Nov 2020, 11:16
by MINILIK SALSAWI
የቀድሞ የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት በመከላከያ ሠራዊታችን ላይ የተፈፀመው ክህደት እንዳስቆጣው ገልጿል

https://mereja.com/amharic/v2/394297



Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 12 Nov 2020, 14:33
by MINILIK SALSAWI
የፌዴራል ፖሊስ በሕግ ይፈለጋሉ ያላቸውን ጄኔራሎችና የሕወሓት አመራሮችን ምስልና ስም ዝርዝር ይፋ አደረገ

https://mereja.com/video2/watch.php?vid=d72a74708



Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 13 Nov 2020, 03:22
by MINILIK SALSAWI
ዶ/ር ሙሉ ነጋ በትግራይ ክልል የተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው መሰየማቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።

https://mereja.com/amharic/v2/394705

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 13 Nov 2020, 07:25
by MINILIK SALSAWI
Please wait, video is loading...

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 14 Nov 2020, 05:11
by MINILIK SALSAWI
ከመቀሌ ወደ ባሕርዳር እና ጎንደር ሮኬት መተኮሱ ታወቀ፡፡

https://mereja.com/amharic/v2/395968

Please wait, video is loading...

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 14 Nov 2020, 11:18
by MINILIK SALSAWI
ሚሳኤል አማራ ክልልና ኤርትራ ላይ እንተኩሳለን ! ዝም ብለን አንቀመጥም ! – ጌታቸው ረዳ – የትግራይ ሴንትራል ኮማንድ ቃል ኣቐባይ

https://mereja.com/index/337627



Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 14 Nov 2020, 11:33
by MINILIK SALSAWI
ራያ ዋጃና ጥሙጋ ከከሐዲው ጁንታ ነጻ ወጡ። በሐገር መከላከያ ሰራዊት፣በአማራ ልዩ ሀይልና በሚሊሻ አባላት በቁጥጥር ስር ውለዋል።

https://mereja.com/amharic/v2/396470



Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 15 Nov 2020, 07:01
by MINILIK SALSAWI
ደብረጺዮን ራሳቸው በለኮሱት ጦርነት የመከላከያ ሰራዊቱን ሲቃ በተናነቀው እንባ ባቀረረው መልእክታቸው አማረሩ።

https://mereja.com/video2/watch.php?vid=68c8c0778

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 15 Nov 2020, 09:56
by MINILIK SALSAWI
ለአያቶች መኖር የልጅ ልጆች መስዋዕት መሆን የለባቸውም ! - ሌተናል ጄኔራል ዮሃንስ ገ/ሚካኤል

የትግራይ ሕዝብ የ80 እና 90 ዓመት ሽማግሌዎች ምክንያት ለሶስተኛ ጊዜ ልጆቹን ለጥፋት እንዲያቀርብ እየተገደደ ነው። .... ግፉ ሞልቶ ሲተርፍ አገር የማፍረስና የማተራመስ ምኞቱ ጫፍ ሲወጣ የእኔ ያልሆነች አገር ምንም ትሁን በሚል እሳቤው በመከላከያው ላይ ጥቃት መፈጸሙን አመልክተው፣ የትግራይ ሕዝብ ልጆችም በማያውቁትና ባላመኑበት ተግባር ውስጥ ለደመወዝና ጥቅም ብለው መስዋዕት እንዲሆኑ እያደረጋቸው እንደሚገኝ ገልጸዋል።

More - https://mereja.com/amharic/v2/397012


Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 15 Nov 2020, 13:44
by MINILIK SALSAWI
አሜሪካ ሕወሓት በኤርትራ ላይ ያደረሰውን ጥቃት አወገዘች።

https://mereja.com/amharic/v2/397169



Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 16 Nov 2020, 12:24
by MINILIK SALSAWI

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 17 Nov 2020, 01:31
by MINILIK SALSAWI

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 17 Nov 2020, 07:53
by MINILIK SALSAWI

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 17 Nov 2020, 12:47
by MINILIK SALSAWI



ዛሬ ኅዳር 8 የመከላከያ ሠራዊት በትግራይ በምሥራቅና በምዕራብ ግንባሮች ወሳኝ ድሎችን ተቀዳጅቷል።

https://mereja.com/amharic/v2/398946

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 18 Nov 2020, 02:45
by MINILIK SALSAWI

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 18 Nov 2020, 13:26
by MINILIK SALSAWI


የሀገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ 76 ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ እንደወጣባቸው ተገለፀ፡፡

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን መግለጫ ቀጥሎ ይቀርባል፡፡


በትግራይ ክልል በሚገኘው በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት በመፈፀም አገር የማፍረስ ሴራ አቅደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩና የአገር ክህደት ወንጀል የፈጸሙ የጁንታ ውህዋሃት ወንበዴ ቡድን የበላይ አመራሮችን አድኖ ለህግ ለማቅረብ ከሳምንት በፊትማለትም ህዳር 3/2013ዓ.ም የፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንደወጣባቸው መገለፁ ይታወቃል፡፡

በተመሳሳይም ከጁንታው የህዋሃት ቡድን አባላት ጋር እየተገናኙ አገር በማፍረስ ሴራ ውስጥ በመሳተፍ የሀገር ክህደት ወንጀል በፈፀሙ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች እንዲሁም በፖሊስ አመራሮች ላይ የፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ እንደወጣባቸው ያስታወሰው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን መግለጫ፤ ከጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን አገር የማተራመስና የማፍረስ ሴራ እጃቸውን ባስገቡና በአገር ክህደት ወንጀል የተሳተፉ ሌሎች ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ኮሚሽኑ ገልጿል።
በዚህም መሰረት በሀገር መከላከያ ሠራዊት በስራ ላይ ያሉና በጡረታ የተሰናበቱ ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታችሹማምንቶች የተጣለባቸውን ህዝባዊና አገራዊ አደራና ኃላፊነት ወደ ጎን በመተው እና የጁንታው የህወሃት ቡድን የሴራ አካል በመሆን የአገር ክህደት ወንጀል የፈጸሙ ተጠርጣሪዎችንም አድኖ ለህግ ለማቅረብ የፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ እንደወጠባቸው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡

የሀገር ህልውናን አደጋ ላይ በመጣልና ህገ-መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በሀይል በመናድ ወንጀል ውስጥ በመሳተፍ የሚፈለጉትና የፍርድ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው በስራ ላይ ያሉና በጡረታ የተሰናበቱ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ይቀርባል፡-

1. ሜጀርጀነራልማህሾበየነ
2. ሜጀር ጀነራል መሀመድ አይሻ ዘይኑ
3. ሜጀር ጀነራል ሙሉግርማይ ገ/ህይወት
4. ሜጀር ጀነራል ሀለፎም እጂጉ
5. ብርጋዴል ጀነራል ፍትዊፀሃዬ ገ/እግዚአብሔር
6. ብርጋዴል ጀነራል ግደይ ሀይሉ ገ/እግዚአብሔር
7. ብርጋዴል ጀነራል ነጋሽ ዳኘው
8. ብርጋዴል ጀነራል መብራቱ ወ/አረጋይ
9. ብርጋዴል ጀነራል ወልደጊዮርጊስ
10. ብርጋዴል ጀነራል አብዲሳ ፍላንሳ
11. ብርጋዴል ጀነራል ጉሽ ገብሬ
12.ብርጋዴል ጀነራል ከበደ ፍቃዱ
13. ብርጋዴል ጀነራል ገብረጊዮርጊስ
14. ብርጋዴል ጀነራል ህንፃ ወ/ገወርጊስ
15. ኮሎኔል ተወልደ ገ/ትንሳይ
16.ኮሎኔል ንጉሴ ገብሩ
17.ኮሎኔል መብራቱ አሰፋ /አልማዝ/
18. ኮሎኔል ዘገየ ንጉስ
19. ኮሎኔል ያለም
20. ኮሎኔል መብራቱ ተድላ
21. ኮሎኔል ነጋሽ መብራቱ
22. ኮሎኔል ተክሉ በላይ
23. ኮሎኔል ጥጋቡ መለስ
24. ኮሎኔል ግርማ ተካ
25. ኮሎኔል ሙሉጌታ ገብረክርስቶስ ነጋሽ
26. ኮሎኔል አራሞ ገ/መድህን
27. ኮሎኔል ተስፋዬ ገ/መድህን
28. ኮሎኔል ግርማል አለማየሁ
29. ኮሎኔል ነጋሽ አለፎም
30. ኮሎኔል ተስፋዬ ምሩፅ
31. ኮሎኔል ካሳየ አሰፋ
32. ኮሎኔል ነጋሲ ታደሰ ስዩም
33. ኮሎኔል ኪሮስ ሓጎስ ገ/ዝጋብሔር
34. ኮሎኔል ሙርፅ ገብረሊባኖስ አብርሃ
35. ኮሎኔል ሓ/ስላሴ ኪሮስ ተስፋይ
36. ኮሎኔል ምሩፅ በርሔ/ተወርወር/
37. ኮሎኔል ሀይለስላሴ አሰፋ
38. ኮሎኔል ደርበው ኃጎስ
39. ኮሎኔል ወልዴ ሀጎስ
40. ኮሎኔል ንጉሴ አማረ
41. ኮሎኔል ነጋሲ ታደሰ
42. ኮሎኔል ባራኪ /ወዲ ራያ/
43. ኮሎኔል ከበደ ገ/ሚካኤል
44. ኮሎኔል ፀጋ ብርሀን ገ/እዜር
45. ኮሎኔል ዘሩ ሀ/መለኮት
46. ኮሎኔል ሀይለ መዝገብ
47. ኮሎኔል አርአያ ገብሩ ግደይ
48. ኮሎኔል የማነ ገ/ሚካኤል
49. ኮሎኔል ዘሩ መረሳ
50. ኮሎኔል ልጃለም ገ/ህይወት
51. ኮሎኔል አስመላሽ ወልዴ
52. ኮሎኔል ፍሰሀ ግደይ
53. ኮሎኔል አምባቸው ወ/ገብርኤል
54. ኮሎኔል ገብረመስቀል ወልደገብርኤል
55. ኮሎኔል ወልዱሀጎስ ገብሩ
56. ኮሎኔል ገ/ሚካኤል ሀጎስ
57. ኮሎኔል ስብሀቱ መብራቱ
58. ኮሎኔል ጣሰው ወ/ጊዮርጊስ
59. ኮሎኔል ገ/እግዚያብሔር አለምሰገድ
60. ኮሎኔል ነጋሲ ታደሰ
61. ኮሎኔል ተክለ በላይ
62. ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ አብርሃ ወ/ሚካኤል
63. ሌተናል ኮሎኔል ሙዘይ ተሰማ ስዩም
64. ሌተናል ኮሎኔል ሀዲሽ ገብረፃድቅ አለማየሁ
65. ሌተናል ኮሎኔል ፍስሃ በየነ ገ/ኪዳን
66. ሌተናል ኮሎኔል ምሩፅ ወ/አረጋይ ገ/መስቀል
67. ሌተናል ኮሎኔል ሙሩፅ በርሀ ኣበራ
68. ሌተናል ኮሎኔል ፀሀዬ ሀጎስ
69. ሌተናል ኮሎኔል ሀጎስ ኪሮስ
70. ሌተናል ኮሎኔል ገብረ ህንፃ ሀዲሽ
71. ሌተናል ኮሎኔል ገብረመድህን ወ/ማርያም አሉላ
72. ሌተናል ኮሎኔል ፈለቀ አይጠገብ
73. ሻለቃ አስገዶም መስፍን
74. ሻምበል ባሻ ሙእዝ መልካም
75. ሻምበል አርአያ ተ/ኃይማኖት
76. ሻምበል ተስፋ ህይወት ናቸው።
ከላይ ስማቸው የተዘረዘረው ጀነራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ከሀገር መከላከያ ሰራዊት እሴቶች መካከል ከራስ በፊት ለህዝብና ለሀገር ጥቅም የሚለውን ወደ ጎን በመተው የወንበዴው ጁንታ ህዋሃት የጥፋት ቡድን የሴራ አካል በመሆን በወንጀል የሚፈለጉ መሆናቸውን ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በመግለጫው አሳውቋል፡፡

በመሆኑም መላው የሃገራችን ህዝቦች በተለይም ደግሞ የትግራይ ህዝብ፤ የክልሉ ልዩ ሀይል አባላትና ሚሊሻዎች እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት፤ የአገራችን የፖሊስ ሰራዊትና የደህንነት ተቋማት እነዚህን የጁንታውን የህዋሃት የጥፋትቡድንተፈላጊዎች አድኖ ለህግ ለማቅረብ እየተደረገ ባለው ጥረት በያላችሁበት የድርሻችሁን እንድትወጡ ሲል ኮሚሽኑ አቅርቧል።

በቀጣይም በጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን አገር የማተራመስና የማፍረስ ሴራ እንዲሁም በአገር ክህደት ወንጀል የተሳተፉትንና በየትኛውም የኃላፊነት ደረጃና መዋቅር ላይ ያሉ ተጠርጣሪዎችን ተከታትሎ በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራውም ሆነ በጉዳዩ ዙሪያ ተከታታይ መረጃዎችን በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለህብረተሰቡ ይፋ የማድረግ ሂደቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል።

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 20 Nov 2020, 12:49
by MINILIK SALSAWI
ዛሬ ኅዳር 11 2013 የመከላከያ ሠራዊታችን አክሱምን አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ።


Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 21 Nov 2020, 01:06
by MINILIK SALSAWI
በደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት የተላኩ ልዑካን መንግስትና ወንጀለኛው ሕወሓትን ለማደራደር ይመጣሉ የተባለው ሐሰት ነው – መንግስት

https://mereja.com/amharic/v2/402876