Page 2 of 7

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 06 Nov 2020, 08:29
by MINILIK SALSAWI
ሕወሓት የሠሜን ዕዝ ም/አዛዥ ብ/ጄ አዳምነህ መንግስቴን ከመኖሪያ ቤቱ አፍና ወስዳለች

https://mereja.com/amharic/v2/389163

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 06 Nov 2020, 09:27
by MINILIK SALSAWI



Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 06 Nov 2020, 11:31
by MINILIK SALSAWI
ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ የህወሓት ኃይል ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ኦፕሬሽን በስኬት ተጠናቋል ሲሉ በኢቲቪ ላይ ቀርበው ተናገሩ።

የአየር ኃይሉ በወሰደው እርምጃ በተለያዩ ስፍራዎች የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ ሌሎች የተለያዩ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ሙሉ በሙሉ ለማውደም መቻሉን ገልፀዋል።

እነዚህ ሮኬቶች እስከ 300 ኪሎ ሜትሮች ድረስ መወንጨፍ የሚችሉ መሆናቸውን ገልፀዋል።

ከዚህ በተጨማሪ ሮኬቶቹን 'ወንጀለኛው ቡድን' የመጠቀም ፍላጎት በመኖሩ በመቐለ እና አካባቢዋ በነበረው የከባድ መሳሪያ ማስቀመጫ ላይ የአየር ኃይሉ እርምጃ እንዲወስድ ተደርጓል ሲሉ አሳውቀዋል።

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 06 Nov 2020, 14:27
by MINILIK SALSAWI

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 06 Nov 2020, 14:56
by MINILIK SALSAWI
በአድዋ አቅራቢያ የሚገኝ የመሣሪያ መጋዘን በሰው አልባ ጀት በደረሰበት ጥቃት ሙሉ በሙሉ መውደሙ ተረጋገጠ

https://mereja.com/amharic/v2/389485

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 06 Nov 2020, 15:14
by MINILIK SALSAWI
በአዲስ አበባ በህዝብ እልቂት በማድረስ አገርን ለማፍረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የጥፋት ቡድኖች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
https://mereja.com/amharic/v2/389490

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 07 Nov 2020, 01:38
by MINILIK SALSAWI
በትግራይ በተጀመረው ጦርነት የኦሮሞ ፓርቲዎች አስተያየት

በፌዴራል መንግሥት እና የትግራይ ክልልን በሚያስተዳድረው የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) መካከል የነበረው አለመግባባት ውጥረትን ፈጥሮ ወደ ጦርነት መሸጋገሩ ለሀገርና ለህዝብ ከሚሰጠው ጥቅም ጉዳቱ እንደሚከፋ በኦሮሚያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ሁለት የፖለቲካ ድርጅቶች አመለከቱ።

https://www.dw.com/am/%E1%89%A0%E1%89%B ... a-55524369

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 07 Nov 2020, 01:58
by MINILIK SALSAWI
ወደ ጦርነት መግባት ይበልጥ ለራሱ ለህወሃት ኪሳራ መሆኑን ነግረነው ነበር – ብ/ጄኔራል ከመል ገልቹ https://mereja.com/amharic/v2/389595

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 08 Nov 2020, 08:39
by MINILIK SALSAWI
ጠ/ሚ አብይ አህመድ የአማራ እና አፋር አካባቢዎችን መጎብኘት — የዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከሕወሃት ጎን መሰለፍ

https://mereja.com/video2/watch.php?vid=06067eaf8


በጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ https://mereja.com/amharic/v2/390890

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 09 Nov 2020, 01:53
by MINILIK SALSAWI
የተጀመረውን ተኩስ አቁመን ወደ ድርድርና ውይይት እንምጣ – ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል

https://mereja.com/amharic/v2/391507

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 09 Nov 2020, 13:49
by MINILIK SALSAWI
ብ/ጄኔራል ሙሉአለም አድማሱ - የ5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር በዘራፊው ኃይል ቡድን ድንገተኛ ስለነበረው ጥቃት ይናገራሉ

https://mereja.com/video2/watch.php?vid=c3342df08

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 09 Nov 2020, 14:36
by MINILIK SALSAWI
በአገሪቷ የተፈጠረው ሁኔታ ከጦርነት ይልቅ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ወንጀለኞችን ለፍርድ የማቅረብ ኦፕሬሽን ነው – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የኮሚኒኬሽን ቡድን ቃል አቀባይ

https://mereja.com/amharic/v2/391826

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 10 Nov 2020, 05:02
by MINILIK SALSAWI


መከላከያ ሰራዊት የሁመራ ኤርፖርትን በቁጥጥሩ ስር እንዳዋለ ገልጿል።

https://mereja.com/amharic/v2/392285





MORE https://mereja.com/amharic/v2/392285

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 10 Nov 2020, 08:03
by MINILIK SALSAWI

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 10 Nov 2020, 10:47
by MINILIK SALSAWI

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 10 Nov 2020, 11:49
by MINILIK SALSAWI


'የኤርትራ ወታደሮች ጥቃት እያደረሱብን ነው’ በሚል በዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የተሰጠው መግለጫ ፍፁም ሃሰት መሆኑን ሜጀር ጄነራል መሐመድ ተሰማ ገለፁ።

ሜጀር ጄነራል መሐመድ ፥ "ጁንታው በተለያዩ አጋጣሚዎች ለማደናገር ጥረት እያደረገ ይገኛል" ብለዋል።

“በቂ ተዋጊ አለኝ ፣ ሰሜን አዝ አብሮን ተሰልፏል፣ የመከላከያ ሃይሉን የጦር ጀቶች በሚሳኤል እንመታለን” የሚል ፉከራ ውስጥ ነበር ብለዋል።

‘የትግራይ ምድር ለሚዋጉን ሁሉ መቀበሪያ ትሆናለች’ የሚል ዛቻም ያሰማ እንደነበር ሜ/ጄኔራል መሀመድ ገልጸዋል።

“አሁን ያ ሁሉ ፉከራ ነገር አልሳካ ብሎ በመከላከያ ሃይሉ አከርካሪው እየተሰበረ ሲመጣ ሌላ የማደናገሪያ ሃሳብ ይዞ ብቅ ብሏል” ሲሉ ተናግረዋል። (ENA)

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 10 Nov 2020, 14:51
by MINILIK SALSAWI



Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 11 Nov 2020, 01:41
by MINILIK SALSAWI
በራያ ቆቦ በኩል ያለው ሁኔታ ዉጥረት አንዣቦበታል ተባለ

https://mereja.com/amharic/v2/392922

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 11 Nov 2020, 07:34
by MINILIK SALSAWI
በኦሮሚያ በአዲስ አበባ እና በአማራ ክልሎች በመከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ጥቃት የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ መታቀዱን የክልሎቹና የከተማ አስተዳደሩ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን እየፈጸመው ያለውን ግፍ ለመላው ዓለም ለማሳወቅ ሰላማዊ ሰልፍ ነገ ይደረጋል

https://mereja.com/amharic/v2/393033

Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ

Posted: 11 Nov 2020, 09:11
by MINILIK SALSAWI
ባሻን ሰዓት እየተመላለስን ለህግ እስኪቀርብ ማጥቃታችንን እንቀጥላለን – የአየር ሀይል አዛዥ

https://mereja.com/amharic/v2/393218