-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
Please wait, video is loading...
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃን ሊሸሹ ሲሉ አፋር ላይ መያዛቸውን መርመሪ ፖሊስ ለችሎት ገለፀ።
ይህን የገለጸው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ አባል ተጠርጣሪዎቹ በዋስ እንዲወጡ ፍርድቤቱን መጠየቃቸውን ተከትሎ ነው።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት አራዳ ምድብ 2ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት እነዚህ ተጠርጣሪዎችን ጨምሮ 10 የመከላከያ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ተመድበው ሲሰሩ የነበሩ መኮንኖችን ጉዳይ ተመልክቷል።
ተጠርጣሪዎቹ ኮሎኔል ሃረጎት በርሄ፤ሌተናል ኮሎኔል ሙሉ አለሙ፤ብርጋዴል ጄኔራል ይልማ ከበደ ፤ኮሎኔል በረከት ወልደአብየዝጊ ፤መቶአለቃ ገብረጎርጊስ፤ ሌቴናል ኮሎኔል ግደይ ገብረእየሱስ፤ሻለቃ ሃሳቡ መሃመድ ፤መቶአለቃ ጸሃየ ሃይሉ፤ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃነ ናቸው።ተጠርጣሪዎቹ በመከላከያ ሰራዊት በስራላይ ሆነው ለወንጀል መፈጸም የስራ ክፍፍል አድርገው ሲሰሩ እንደነበር በማስረጃ አረጋግጫለው ሲል መርመሪ ፖሊስ በተሰጠው ጊዜ የሰራውን ስራ ለችሎት ገልጿል።
ውጭ ሃገር ላሉ አካላት ሃሰተኛ መረጃ ሲያቀብሉ ነበር ያለው መርማሪ ፖሊስ በወቅቱም በመከላከያ ሰራዊት ችግር እንዲስፋፋ ሲያባብሱ ነበር ብሏል ፖሊስ ለችሎቱ።በዚህ ተሳትፏቸውም በሰሜን እዝ ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ሲሰሩ እንደነበር ባገኘሁት ማስረጃ አረጋግጫለው ሲል ተናግሯል።
ተጠርጣሪዎቹ በተለያዩ ቦታዎች በስራ ላይ እንደነበሩ ገልጸው ÷የወንጀል ተሳትፏችን ሊገለጽ ይገባል ፤ከወንጀሉ ጋር ገንኙነት የለንም ሲሉ በነጻ አለያም በዋስ እንዲወጡ ችሎቱን ጠይቀዋል።
መርማሪ ፖሊስ በበኩሉ ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃን ሊሸሹ ሲሉ አፋር ላይ መያዛቸውን ለችሎት ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ቡድኖቻቸው ግብረአበሮቻቸው ስላሉ ከዚህ ቢወጡ ጉዳት ሊያደርሱና ሊሸሹም ይችላሉ ሲል ዋስትናውን ተቃውሞ ተከራክሯል።
የሁለቱን ክርክር ያዳመጠው ችሎቱ የእያንዳንዳቸውን ተሳትፎ ከመዝገቡ ተመልክቶ ትዛዝ ለመስጠት ለታህሳስ 15 ቀን 2013 አ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ይህን የገለጸው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ አባል ተጠርጣሪዎቹ በዋስ እንዲወጡ ፍርድቤቱን መጠየቃቸውን ተከትሎ ነው።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት አራዳ ምድብ 2ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት እነዚህ ተጠርጣሪዎችን ጨምሮ 10 የመከላከያ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ተመድበው ሲሰሩ የነበሩ መኮንኖችን ጉዳይ ተመልክቷል።
ተጠርጣሪዎቹ ኮሎኔል ሃረጎት በርሄ፤ሌተናል ኮሎኔል ሙሉ አለሙ፤ብርጋዴል ጄኔራል ይልማ ከበደ ፤ኮሎኔል በረከት ወልደአብየዝጊ ፤መቶአለቃ ገብረጎርጊስ፤ ሌቴናል ኮሎኔል ግደይ ገብረእየሱስ፤ሻለቃ ሃሳቡ መሃመድ ፤መቶአለቃ ጸሃየ ሃይሉ፤ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃነ ናቸው።ተጠርጣሪዎቹ በመከላከያ ሰራዊት በስራላይ ሆነው ለወንጀል መፈጸም የስራ ክፍፍል አድርገው ሲሰሩ እንደነበር በማስረጃ አረጋግጫለው ሲል መርመሪ ፖሊስ በተሰጠው ጊዜ የሰራውን ስራ ለችሎት ገልጿል።
ውጭ ሃገር ላሉ አካላት ሃሰተኛ መረጃ ሲያቀብሉ ነበር ያለው መርማሪ ፖሊስ በወቅቱም በመከላከያ ሰራዊት ችግር እንዲስፋፋ ሲያባብሱ ነበር ብሏል ፖሊስ ለችሎቱ።በዚህ ተሳትፏቸውም በሰሜን እዝ ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ሲሰሩ እንደነበር ባገኘሁት ማስረጃ አረጋግጫለው ሲል ተናግሯል።
ተጠርጣሪዎቹ በተለያዩ ቦታዎች በስራ ላይ እንደነበሩ ገልጸው ÷የወንጀል ተሳትፏችን ሊገለጽ ይገባል ፤ከወንጀሉ ጋር ገንኙነት የለንም ሲሉ በነጻ አለያም በዋስ እንዲወጡ ችሎቱን ጠይቀዋል።
መርማሪ ፖሊስ በበኩሉ ኮሎኔል ይርጋለም ፍቃዱ እና ሌተናል ኮሎኔል ተወልደ ብርሃን ሊሸሹ ሲሉ አፋር ላይ መያዛቸውን ለችሎት ገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ቡድኖቻቸው ግብረአበሮቻቸው ስላሉ ከዚህ ቢወጡ ጉዳት ሊያደርሱና ሊሸሹም ይችላሉ ሲል ዋስትናውን ተቃውሞ ተከራክሯል።
የሁለቱን ክርክር ያዳመጠው ችሎቱ የእያንዳንዳቸውን ተሳትፎ ከመዝገቡ ተመልክቶ ትዛዝ ለመስጠት ለታህሳስ 15 ቀን 2013 አ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
የጁንታው አባል ብ/ጄ ከበደ ፍቃዱ መኪና ቀይሮ ሸሸ እንጂ ከእኔ አያመልጥም ነበር – ኮ/ል ሻምበል በየነ
https://mereja.com/amharic/v2/426166
https://mereja.com/amharic/v2/426166
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
መተከልና መተማ የተመረጡበት አስደንጋጩ ሴራ | መንግስት የማያቀው የግጭቱ መነሻ በማስረጃ | በኢትዮጵያ የተገነባው የሱዳን ፓርክ ሚስጥር
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=dead678df
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=dead678df
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
የሞቱ የሕወሓት ከፍተኛ አመራሮች መኖራቸውን ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ
በመተከል ዞን በሽፍቶች ላይ ጠንካራ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ተናግረዋል
https://mereja.com/amharic/v2/427802
በመተከል ዞን በሽፍቶች ላይ ጠንካራ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ተናግረዋል
https://mereja.com/amharic/v2/427802
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
የሱዳን ጦር ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነው ድንበር ላይ ቁጥጥሩን እያጠናከረ ነው .. አሁን ነገሮች እንዴት ይመስላሉ?
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=e36efd396
https://mereja.com/video2/watch.php?vid=e36efd396
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9495
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: የመከላከያ ሠራዊታችን ትእዛዝ ተሰጥቶታል ቀዩ መሥመር የመጨረሻው ነጥብ ታልፏል። ሀገርና ሕዝብ ለማዳን ሲባል ኃይል የመጨረሻው አማራጭ ሆኗል። ጠ/ ሚ አብይ
የጁንታው ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ተማርከዋል፤ የተደመሰሱም አሉ – ብ/ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው
የተቀሩትም በየእምነት ተቋማትና ገዳማት ፣ ዋሻና ሸለቆዎች እራሳቸውን ደብቀው እንደሚገኙ መረጃ እንዳላቸው የገለፁት ጄኔራሉ ፣ ጁንታው የሞቱበትን ከፍተኛ አመራሮቹን ከሰብአዊ ርህረሄ ውጭ በሆነ መልኩ እንዳይታወቁ አንገታቸውን ቆርጦ ለየብቻ ስለሚቀብራቸው ለመለየት አዳጋች መሆኑን ተናግረዋል።
https://mereja.com/amharic/v2/431590
የተቀሩትም በየእምነት ተቋማትና ገዳማት ፣ ዋሻና ሸለቆዎች እራሳቸውን ደብቀው እንደሚገኙ መረጃ እንዳላቸው የገለፁት ጄኔራሉ ፣ ጁንታው የሞቱበትን ከፍተኛ አመራሮቹን ከሰብአዊ ርህረሄ ውጭ በሆነ መልኩ እንዳይታወቁ አንገታቸውን ቆርጦ ለየብቻ ስለሚቀብራቸው ለመለየት አዳጋች መሆኑን ተናግረዋል።
https://mereja.com/amharic/v2/431590