ስለ አብይ አህመድ ጉድለት አይደለም የምናወራው፣ We are talking about his out-and-out failure. ጉዳዩ ስለ ሰውየው እውቀት ማነስ አይደለም NOT at all! It is about ĺack of commonsense! He is utterly incompetent to assume the highest office of the land.
ሰውየው ዕምነትና እና ጆሮ ጠገብ ፍልስፍና ከሰው ተራ ያወጡት በአንድ በኩል ሊታዘንለት የሚገባ ወፈፌ ነው፣ "ህዝቡ መልካም ነገር ካየ መልካም ያስባል፣ ዙሪያ ገባው ሰላም ይሆናል" በሚል ፓርክ የገነባ፣ የዱባይ መብራትና ፏፏቴ የገጠመ፣ ተኩስ መለማመጃ ያጠረ፣ ለመወዳደሪያ መኪና (racing kart) መንገድ የጠረገ ሰው ነው፣ Is he sane?
ጌታቸው አሰፋን እና ሌሎች መቀሌ የመሸጉ ወንጀለኞችን ገቢ አድርግ ሲባል "መንቀሳቀስ አይችሉም፣ እንደታሰሩ ቁጥሯቸው" ነበር ያለን፣ እንዲህ ያለ judgment ያለው ሰው ነው ሀገሪቷን እየመራት ያለው፣ ሰውየው መሪ ብቻ አይደለም፣ ሁሉም ነገር ነው፣ ውህድ ይሁን ግንባር ያልታወቀው "ብልፅግና" የአብይ ብቻ ሀሳብ ነው፣ "መደመር" የአብይ የግል ቅዥት ነው፣
ሰውየው ስልጣን ላይ በቆየ ቁጥር ችግሮቻችን እየሰፋ፣ እየጠለቁና እየተወሳሰቡ ይመጣሉ፣ ኢትዮጵያ በአብይ እጅ ላይ ሁና መጪው ምርጫ ላይ አትደርስም፣ ብትደርስ እንኳን ችግሯ በምርጫ አይፈታም፣ የዜጎች ሰቆቃ ጋብ እንዲልና ኢትዮጵያም እንደ ሀገር እንድትቀጥል ውይይትና ድርድር የግድ ነው፣ የአብይ አህመድ ስልጣን መልቀቅና እስር ቤት ያሉት ሰዋች መለቀቅ የመፍትሄው መጀመሪያ ነው፣
Let us get this brain-dead out of the palace first
Please wait, video is loading...