Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ትኩረታችን ሁሉ ወደ ሰሜን!

Post by Ejersa » 02 Nov 2020, 16:26

የኢትዮጵያ ፓለቲካ የሴራ ቋት ያለው ትህነግ/ህወሃት የመሸገበት መቐሌ ውስጥ ነው:: ይህ እኔ ካልመራው ሀገር ይፈርሳል የሚል የትህነግ/ህወሃት ቋት መንደድ አለበት:: ግን እንዴት ሊነድ ይችላል የሚለው ትልቅ ጥበብን ይጠይቃል:: የቀድሞው የደህንነት ማዋቅር ከ50% በላይ አሁንም አልተነካም!

ትህነግ/ህወሃት የተባለው ወንበዴ ድርጅት/ቡድን አፈር እስካልተጫነው ድረስ መከራችን አይቆምም:: የአማራ ዘላለማዊና ዋነኛ ጠላት ትህነግ/ህወሃት ነው:: ትህነግ ከተደመሰሰ ሌላው ሁሉ የኢትዮጵያ ጠላታቾች በተለይ ኦነግ/ሸኔ ፍርፋሪ ነው:: ትኩረት ወደ ሰሜን!


Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ትኩረታችን ሁሉ ወደ ሰሜን!

Post by Ejersa » 02 Nov 2020, 16:39

አማራን እየገደልኩ እያፈናቀልኩ በሰላም እኖራለሁ ብሎ የሚያስብ ካለ ጤነኛ ሳይሆን እብድ ነው ማለት ነው። ዳር ዳሩን ቆስቁሶ ማንደድ መሀሉ ዳር ሆኖ ያርፋል። ኦነግ/ሸኔና ትህነግ/ህወሃት የፈፀሙትን አፀያፊ ድርጊት ለማውገዝ የግድ አማራ መሆን አይጠበቅም።


Post Reply