ህዝቢ ትግራይ ብሕጊ ዝግብኦ በጀት ኮነ ካልኦት ደገፋት ካብ ጁባ ውልቀ መላኺ ሓይሊ ዝውሃቦ ዘይኮነስ ካብ ባዕሉ ካብ ህዝቢ ትግራይ ብግብርን ቀረፅን ዝኣከቦን ብመልክዕ በጀት ተሸንሺኑ ዝወሃቦ ሕጋዊ ብፅሒቱ ምዃኑ ተፈሊጡ ብዘይ ምንም ቅድመ ኩነት በጀት ትግራይ ክልቀቕ ይግባእ። እዚ ዘይሕጋዊ ሓይሊ ኣብይ ኣሕመድ ሕገ መንግስስታዊ መሰል ህዝቢ ትግራይ ጥሒሱ በጀት ዝቖርፅ ወይ ጠጠው ዘብል እንተኾይኑ ብቐጥታ ኲናት ምእዋጅ ብምዃኑ፥ ከም ሳዕቤኑ ንዝፍጠር ዝኾነ ዓይነት ኩነታት ብሕታዊ ተሓተቲ ኣብ ስልጣን ዘለዉ ኣሃዳውያን ውልቀ መለኽቲ ኣብይ ኣሕመድን ኢሳያስን እዮም።
ህዝብን ሓይልታት ምክልኻል ሃገርን ኤርትራ ንነፃነት ኣብ ዝኸፈልኩምዎ መሪር መስዋእቲ ክባር ዋጋ ዝኸፈለ ህዝቢ ትግራይ ንምስኳን ስርዓት ኢሳያስ ምስ ፀላእቲ ህዝቢ ትግራይ ተሻሪኹ ዳግም ናብ ደምነት ከእትወና ህርዲግ ይብል ኣሎ። ክልቲኦም ውልቀ መለኽቲ መንገዲ ሕውነታዊ ርክብ ህዝብታት ዓፅዮም ኣብ ምድልዳልን ምሕላውን ስልጣኖም ዝተመስረተ ውልቃዊ ርክብ ፈጢሮም ብደም ክልቲኡ ኣሕዋት ህዝብታት ክነግሱ ዘለዎም ባህጊ ሕልሚ ኮይኑ ንኽተርፍ ታሪኽ እንሰርሐሉ ወሳኒ ምዕራፍ ዘለና ምዃና ተረዲእኹም ኣብ ጎኒ ህዝቢ ትግራይ ተሰሊፍኩም ግቡእኹም ንኽተበርክቱን ደማዊ ኣካይዳ ስርኣት ኢሳያስ ጠጠው ንኽተብሉን ፀዊዒትና ነቕርብ። ስርዓት ኢሳያስ ኣብ ኢትዮጵያ ንዘጋጥም ዝኾነ ዓይነት ፀገም ካብ ተሓታትነት ከምልጥ ከም ዘይኽእል እውን ክፍለጥ ይግባእ።
AMHARIC
የትግራይ ህዝብ በህጉ መሰረት የሚገባው በጀትም ሆነ ሌሎች ድጋፎች ከግለሰባዊ አምባገነን ሃይል ኪስ የሚሰጠው ሳይሆን ከራሱ ከትግራይ ህዝብ በግብርና በቀረጥ የተሰበሰበና በበጀት መልክ ተሸንሽኖ የሚሰጠው ህጋዊ ድርሻው መሆኑ ታውቆ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የትግራይ በጀት ሊለቀቅ ይገባል፡፡ ይህ ህገወጥ ሃይል የትግራይን ህዝብ ህገመንግስታዊ መብት በመጣስ በጀት የሚቆርጥም ሆን የሚያቀርጥ ከሆነ በቀጥታ ጦርነት ማወጅ በመሆኑ፤ በውጤቱ ለሚፈጠር ማንኛውም ዓይነት ሁኔታ ተጠያቂዎቹ በስልጣን ላይ ያሉት አሃዳውያን ግለሰባዊ አምባገነኖቹ አቢይ አህመድና ኢሳያስ ናቸው፡፡
የኤርትራ ህዝብና የመከላከያ ሃይሎች፤ ለነፃነት በከፈላችሁት መራራ መስዋእትነት ውስጥ ውድ ዋጋ የከፈለውን የትግራይ ህዝብ ለማንበርከክ የኢሳያስ ስርዓት ከትግራይ ህዝብ ጠላቶች ጋር ተሻርኮ ዳግም ወደ ደም መቃባት ሊያስገባን ላይ ታች በማለት ላይ ይገኛል፡፡ ሁለቱም ግለሰባዊ አምባገነኖች የህዝቦችን የወንድማማችነት ግንኙነት መንገድ ዘግተው ስልጣናቸውን ለማደላደልና ለማስጠበቅ የሚያስችላቸው ግለሰባዊ ግንኙነት በመፍጠር በሁለቱ ሃገራት ወንድማማች ህዝቦች ደም ለመንገስ ያላቸው ምኞት ህልም ሆኖ እንዲቀር ታሪክ የምንሰራበት ወሳኝ ምእራፍ ላይ የምንገኝ መሆናችንን ተረድታችሁ ከትግራይ ህዝብ ጎን ተሰልፋችሁ ግዴታችሁን እንድትወጡና የኢሳይስ ስርዓትን ደም አፋሳሽ አካሄድ እንድታስቆሙ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ የኢሳያስ ስርዓት በኢትዮጵያ ለሚያጋጥም ማንኛውም ችግር ከተጠያቂነት ማምለጥ እንደማይችል ሊታወቅ ይገባል፡፡
ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ
14 ጥቅምቲ 2013 (24 October 2020)
መቐለ
-
- Senior Member
- Posts: 13803
- Joined: 29 Mar 2009, 11:10
- Location: Bujumbura Brundi
The Woyane leeches have lost it
-
- Senior Member+
- Posts: 20640
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
Re: The Woyane leeches have lost it
AgameW Ajewjew,
They are your “cousins” we are dealing with. ለኸባጥ መደናገሪ አረጊት ኣጋመ:: it seems no one give a fûck about this thread. Do what you know best, insults Eritrea and Eritreans so you can get what you desire. Attention hoè MOF. fûck you!
They are your “cousins” we are dealing with. ለኸባጥ መደናገሪ አረጊት ኣጋመ:: it seems no one give a fûck about this thread. Do what you know best, insults Eritrea and Eritreans so you can get what you desire. Attention hoè MOF. fûck you!
-
- Member+
- Posts: 9947
- Joined: 31 Oct 2019, 15:07
-
- Senior Member
- Posts: 13803
- Joined: 29 Mar 2009, 11:10
- Location: Bujumbura Brundi
Re: The Woyane leeches have lost it
Fxxcked-up
You keep sxxcking my dxxxck, and despite you pledged to ignore my post, you keep showing interest with total concentration.
Now, let me get this fact to your rocky head... You, keep enjoying been Beja sperm while let Deqi-Arawit enjoy to be the cousins of Tigreans. Kapich
-
- Member
- Posts: 473
- Joined: 23 Jun 2013, 02:12
Re: The Woyane leeches have lost it
Deqi-Arawit wrote: ↑03 Nov 2020, 01:41Fxxcked-up
You keep sxxcking my dxxxck, and despite you pledged to ignore my post, you keep showing interest with total concentration.
Now, let me get this fact to your rocky head... You, keep enjoying been Beja sperm while let Deqi-Arawit enjoy to be the cousins of Tigreans. Kapich
Deqi-Lemanit, ATAYO DAHNA DIKA ? EZUYE ZUHUGUSE ZEINA IYU LILEGERKANA. AYOKA NAHNA, MEAKORKA KINETESTISO INA AGOMBIHNA. TESAM MEAKORE
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: The Woyane leeches have lost it
Weyane parasites are sh.itting their pants. With no one to lean on they're calling on Eritreans to save them. We will cast stones on their graves
Deqi-Arawit wrote: ↑02 Nov 2020, 15:44ህዝቢ ትግራይ ብሕጊ ዝግብኦ በጀት ኮነ ካልኦት ደገፋት ካብ ጁባ ውልቀ መላኺ ሓይሊ ዝውሃቦ ዘይኮነስ ካብ ባዕሉ ካብ ህዝቢ ትግራይ ብግብርን ቀረፅን ዝኣከቦን ብመልክዕ በጀት ተሸንሺኑ ዝወሃቦ ሕጋዊ ብፅሒቱ ምዃኑ ተፈሊጡ ብዘይ ምንም ቅድመ ኩነት በጀት ትግራይ ክልቀቕ ይግባእ። እዚ ዘይሕጋዊ ሓይሊ ኣብይ ኣሕመድ ሕገ መንግስስታዊ መሰል ህዝቢ ትግራይ ጥሒሱ በጀት ዝቖርፅ ወይ ጠጠው ዘብል እንተኾይኑ ብቐጥታ ኲናት ምእዋጅ ብምዃኑ፥ ከም ሳዕቤኑ ንዝፍጠር ዝኾነ ዓይነት ኩነታት ብሕታዊ ተሓተቲ ኣብ ስልጣን ዘለዉ ኣሃዳውያን ውልቀ መለኽቲ ኣብይ ኣሕመድን ኢሳያስን እዮም።
ህዝብን ሓይልታት ምክልኻል ሃገርን ኤርትራ ንነፃነት ኣብ ዝኸፈልኩምዎ መሪር መስዋእቲ ክባር ዋጋ ዝኸፈለ ህዝቢ ትግራይ ንምስኳን ስርዓት ኢሳያስ ምስ ፀላእቲ ህዝቢ ትግራይ ተሻሪኹ ዳግም ናብ ደምነት ከእትወና ህርዲግ ይብል ኣሎ። ክልቲኦም ውልቀ መለኽቲ መንገዲ ሕውነታዊ ርክብ ህዝብታት ዓፅዮም ኣብ ምድልዳልን ምሕላውን ስልጣኖም ዝተመስረተ ውልቃዊ ርክብ ፈጢሮም ብደም ክልቲኡ ኣሕዋት ህዝብታት ክነግሱ ዘለዎም ባህጊ ሕልሚ ኮይኑ ንኽተርፍ ታሪኽ እንሰርሐሉ ወሳኒ ምዕራፍ ዘለና ምዃና ተረዲእኹም ኣብ ጎኒ ህዝቢ ትግራይ ተሰሊፍኩም ግቡእኹም ንኽተበርክቱን ደማዊ ኣካይዳ ስርኣት ኢሳያስ ጠጠው ንኽተብሉን ፀዊዒትና ነቕርብ። ስርዓት ኢሳያስ ኣብ ኢትዮጵያ ንዘጋጥም ዝኾነ ዓይነት ፀገም ካብ ተሓታትነት ከምልጥ ከም ዘይኽእል እውን ክፍለጥ ይግባእ።
AMHARIC
የትግራይ ህዝብ በህጉ መሰረት የሚገባው በጀትም ሆነ ሌሎች ድጋፎች ከግለሰባዊ አምባገነን ሃይል ኪስ የሚሰጠው ሳይሆን ከራሱ ከትግራይ ህዝብ በግብርና በቀረጥ የተሰበሰበና በበጀት መልክ ተሸንሽኖ የሚሰጠው ህጋዊ ድርሻው መሆኑ ታውቆ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የትግራይ በጀት ሊለቀቅ ይገባል፡፡ ይህ ህገወጥ ሃይል የትግራይን ህዝብ ህገመንግስታዊ መብት በመጣስ በጀት የሚቆርጥም ሆን የሚያቀርጥ ከሆነ በቀጥታ ጦርነት ማወጅ በመሆኑ፤ በውጤቱ ለሚፈጠር ማንኛውም ዓይነት ሁኔታ ተጠያቂዎቹ በስልጣን ላይ ያሉት አሃዳውያን ግለሰባዊ አምባገነኖቹ አቢይ አህመድና ኢሳያስ ናቸው፡፡
የኤርትራ ህዝብና የመከላከያ ሃይሎች፤ ለነፃነት በከፈላችሁት መራራ መስዋእትነት ውስጥ ውድ ዋጋ የከፈለውን የትግራይ ህዝብ ለማንበርከክ የኢሳያስ ስርዓት ከትግራይ ህዝብ ጠላቶች ጋር ተሻርኮ ዳግም ወደ ደም መቃባት ሊያስገባን ላይ ታች በማለት ላይ ይገኛል፡፡ ሁለቱም ግለሰባዊ አምባገነኖች የህዝቦችን የወንድማማችነት ግንኙነት መንገድ ዘግተው ስልጣናቸውን ለማደላደልና ለማስጠበቅ የሚያስችላቸው ግለሰባዊ ግንኙነት በመፍጠር በሁለቱ ሃገራት ወንድማማች ህዝቦች ደም ለመንገስ ያላቸው ምኞት ህልም ሆኖ እንዲቀር ታሪክ የምንሰራበት ወሳኝ ምእራፍ ላይ የምንገኝ መሆናችንን ተረድታችሁ ከትግራይ ህዝብ ጎን ተሰልፋችሁ ግዴታችሁን እንድትወጡና የኢሳይስ ስርዓትን ደም አፋሳሽ አካሄድ እንድታስቆሙ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ የኢሳያስ ስርዓት በኢትዮጵያ ለሚያጋጥም ማንኛውም ችግር ከተጠያቂነት ማምለጥ እንደማይችል ሊታወቅ ይገባል፡፡
ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ
14 ጥቅምቲ 2013 (24 October 2020)
መቐለ
-
- Member
- Posts: 4482
- Joined: 16 Nov 2013, 13:15
Re: The Woyane leeches have lost it
Deqi,Deqi-Arawit wrote: ↑02 Nov 2020, 15:44ህዝቢ ትግራይ ብሕጊ ዝግብኦ በጀት ኮነ ካልኦት ደገፋት ካብ ጁባ ውልቀ መላኺ ሓይሊ ዝውሃቦ ዘይኮነስ ካብ ባዕሉ ካብ ህዝቢ ትግራይ ብግብርን ቀረፅን ዝኣከቦን ብመልክዕ በጀት ተሸንሺኑ ዝወሃቦ ሕጋዊ ብፅሒቱ ምዃኑ ተፈሊጡ ብዘይ ምንም ቅድመ ኩነት በጀት ትግራይ ክልቀቕ ይግባእ። እዚ ዘይሕጋዊ ሓይሊ ኣብይ ኣሕመድ ሕገ መንግስስታዊ መሰል ህዝቢ ትግራይ ጥሒሱ በጀት ዝቖርፅ ወይ ጠጠው ዘብል እንተኾይኑ ብቐጥታ ኲናት ምእዋጅ ብምዃኑ፥ ከም ሳዕቤኑ ንዝፍጠር ዝኾነ ዓይነት ኩነታት ብሕታዊ ተሓተቲ ኣብ ስልጣን ዘለዉ ኣሃዳውያን ውልቀ መለኽቲ ኣብይ ኣሕመድን ኢሳያስን እዮም።
ህዝብን ሓይልታት ምክልኻል ሃገርን ኤርትራ ንነፃነት ኣብ ዝኸፈልኩምዎ መሪር መስዋእቲ ክባር ዋጋ ዝኸፈለ ህዝቢ ትግራይ ንምስኳን ስርዓት ኢሳያስ ምስ ፀላእቲ ህዝቢ ትግራይ ተሻሪኹ ዳግም ናብ ደምነት ከእትወና ህርዲግ ይብል ኣሎ። ክልቲኦም ውልቀ መለኽቲ መንገዲ ሕውነታዊ ርክብ ህዝብታት ዓፅዮም ኣብ ምድልዳልን ምሕላውን ስልጣኖም ዝተመስረተ ውልቃዊ ርክብ ፈጢሮም ብደም ክልቲኡ ኣሕዋት ህዝብታት ክነግሱ ዘለዎም ባህጊ ሕልሚ ኮይኑ ንኽተርፍ ታሪኽ እንሰርሐሉ ወሳኒ ምዕራፍ ዘለና ምዃና ተረዲእኹም ኣብ ጎኒ ህዝቢ ትግራይ ተሰሊፍኩም ግቡእኹም ንኽተበርክቱን ደማዊ ኣካይዳ ስርኣት ኢሳያስ ጠጠው ንኽተብሉን ፀዊዒትና ነቕርብ። ስርዓት ኢሳያስ ኣብ ኢትዮጵያ ንዘጋጥም ዝኾነ ዓይነት ፀገም ካብ ተሓታትነት ከምልጥ ከም ዘይኽእል እውን ክፍለጥ ይግባእ።
AMHARIC
የትግራይ ህዝብ በህጉ መሰረት የሚገባው በጀትም ሆነ ሌሎች ድጋፎች ከግለሰባዊ አምባገነን ሃይል ኪስ የሚሰጠው ሳይሆን ከራሱ ከትግራይ ህዝብ በግብርና በቀረጥ የተሰበሰበና በበጀት መልክ ተሸንሽኖ የሚሰጠው ህጋዊ ድርሻው መሆኑ ታውቆ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የትግራይ በጀት ሊለቀቅ ይገባል፡፡ ይህ ህገወጥ ሃይል የትግራይን ህዝብ ህገመንግስታዊ መብት በመጣስ በጀት የሚቆርጥም ሆን የሚያቀርጥ ከሆነ በቀጥታ ጦርነት ማወጅ በመሆኑ፤ በውጤቱ ለሚፈጠር ማንኛውም ዓይነት ሁኔታ ተጠያቂዎቹ በስልጣን ላይ ያሉት አሃዳውያን ግለሰባዊ አምባገነኖቹ አቢይ አህመድና ኢሳያስ ናቸው፡፡
የኤርትራ ህዝብና የመከላከያ ሃይሎች፤ ለነፃነት በከፈላችሁት መራራ መስዋእትነት ውስጥ ውድ ዋጋ የከፈለውን የትግራይ ህዝብ ለማንበርከክ የኢሳያስ ስርዓት ከትግራይ ህዝብ ጠላቶች ጋር ተሻርኮ ዳግም ወደ ደም መቃባት ሊያስገባን ላይ ታች በማለት ላይ ይገኛል፡፡ ሁለቱም ግለሰባዊ አምባገነኖች የህዝቦችን የወንድማማችነት ግንኙነት መንገድ ዘግተው ስልጣናቸውን ለማደላደልና ለማስጠበቅ የሚያስችላቸው ግለሰባዊ ግንኙነት በመፍጠር በሁለቱ ሃገራት ወንድማማች ህዝቦች ደም ለመንገስ ያላቸው ምኞት ህልም ሆኖ እንዲቀር ታሪክ የምንሰራበት ወሳኝ ምእራፍ ላይ የምንገኝ መሆናችንን ተረድታችሁ ከትግራይ ህዝብ ጎን ተሰልፋችሁ ግዴታችሁን እንድትወጡና የኢሳይስ ስርዓትን ደም አፋሳሽ አካሄድ እንድታስቆሙ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ የኢሳያስ ስርዓት በኢትዮጵያ ለሚያጋጥም ማንኛውም ችግር ከተጠያቂነት ማምለጥ እንደማይችል ሊታወቅ ይገባል፡፡
ብሄራዊ ክልላዊ መንግስቲ ትግራይ
14 ጥቅምቲ 2013 (24 October 2020)
መቐለ
At times you call them leeches and at the same time you call them my cousins and worse you claim that your back is safe when a tigrian is behind you and not a lowlander such as yours truly. I am lost here.
Few notes from my experience and the experience of other eris who visited ethiopia during the reign of weyanne:
About myself,
Your cousins have humiliated me several times at addis airport during my several visits there and which I will never ever forget or forgive and it happened to other eris as well.
I tell you:
Once you arrive at bole airport, if the emigration official happens to be an amhara or oromo he greets you by saying inkwan dehna metu but if he is a tigrian as hassad as he is he looks at your passport and birth place. Once he notices that you are an eritrean, he tells you to stay aside and calls a certain hagos. That hagos shows up and asks you to follow him. Mind you those who are standing in the long row look at you as if you are a criminal.
To make the story short. Hagos takes you to a nearby small office. Pulls a register book from his drawers and the interrogation:
Why are you here in ethiopia?
Have you ever visited eritrea?
Who will be your host here, name and phone number?
Believe me while you are sitting with him he calls your host. Hahaha
Finally, it is totally meant to humiliate me being an eritrean. But one thing I would never forget, when he was interrogating me, I was saying deep down in my heart:
Tiigisti traH nab lokotachin kitmilesa ikhin antin komalat and I am proved right while they are on that verge as we speak.
Spare us this we are brothers crap...hahaha