Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

በዘሀበሻ እንደተዘገበው ብልጽግና ፓርቲ የተሳካለት የሠፋሪዎች ጭፍጨፈ የፈጸመ ይመስል፡፡ የአማራ ብልጽግና ጉምዞችን መጨፍጨፉም ይታወሣል፡፡

Post by AbebeB » 02 Nov 2020, 12:16

በህወሀት ሥር ያደገው የብልጽግና ፓርቲ ሕዝብ ጨፍጭፎ ድጋፍ ማሰባሰብ የተለመደ ጉዳይ ነው፡፡ ጉምዞችን ፋኖ በሚባል የአማራ ታጣቂዎች እንዳስጨፈጨፈው ሁሉ በወለጋ የሰፈሩትን ሰዎች ገድሎ የህዝብ ድጋፍ ለማሰባሰብ እየጣረ ነው፡፡ በዘሀሻ ልዩ ዘገባ ቀርቦ የሚናገረውን የአከባቢው ሰው በሚገባ ማዳመጥና የህሊና ፍርድ መስጠት ነው፡፡



AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: በዘሀበሻ እንደተዘገበው ብልጽግና ፓርቲ የተሳካለት የሠፋሪዎች ጭፍጨፈ የፈጸመ ይመስል፡፡ የአማራ ብልጽግና ጉምዞችን መጨፍጨፉም ይታወሣል፡፡

Post by AbebeB » 02 Nov 2020, 15:33

I think this is the man who will save Amharas aka Oromos who are at the loss of their identity. Oh, you are allowed to posses Abyssinia.

Post Reply