Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Isaias Afewerki forced to Retract his "GAME OVER" Rhetoric and starts to write an official letter to TPLF!!

Post by Zreal » 31 Oct 2020, 19:08

Isaias Afewerki forced to Retract his "GAME OVER" Rhetoric and starts to write an official Press Release Against TPLF!! :lol: :lol: :lol:

የኤርትራ መንግሥት ህወሓትን ወነጀለ

"በአፍሪካ ቀንድ መታየት ከጀመረው ለውጥ ትግራይ ተቋዳሽ እንዳትሆን ህወሓት እንቅፋት ሆነ" ሲል የኤርትራ መንግሥት ከሰሰ። የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ባለፈው ሳምንት "የኢሳያስ ስርዓት ከትግራይ ህዝብ ጠላቶች ጋር ተሻርኮ ዳግም ወደ ደም መቃባት ሊያስገባን ላይ ታች በማለት ላይ ይገኛል" ብሎ ነበር።

President Isaias Afwerki & Prime Minister Abiy Ahmed in Asmera (Yemane G. Meskel)

"በአፍሪካ ቀንድ መታየት ከጀመረው ለውጥ ትግራይ ተቋዳሽ እንዳትሆን ህወሓት እንቅፋት ሆነ" ሲል የኤርትራ መንግሥት ከሰሰ።

የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ሻባይት በተባለው ድረ-ገፅ ዛሬ ባወጣው መግለጫ "የወደቀ" ብሎ የገለፀው የትግራይ ገዢ ፓርቲ አስቀድሞ በቀጣናው ለነበሩ ችግሮች እንደ መነሻ፣ አሁን ላይ ተፈጠረ ላለው መልካም ዕድል ደግሞ እንደ እንቅፋት አድርጎ ወቅሶታል።

የአፍሪቃ ቀንድ ከነበረበት አስቸጋሪ ሁኔታ አሁን "ወደ አዲስ እና ልዩ ምዕራፍ" መሸጋገሩን የሚገልፀው የኤርትራ መንግሥት ለዚህም እንደማሳያ ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ጎረቤታማቾቹ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ የደረሱት የሰላም ስምምነት እና የትብብር ማዕቀፍ በቀዳሚነት አንስቷል።

አዲሱ ምዕራፍ ከሁለቱ አገራት አልፎ በአጠቃላይ ለአፍሪካ ቀንድ ሕዝቦች ተስፋ ይዞ የመጣ ተብሎ በኤርትራ መንግስት ተወድሷል። ይሁንና "የሩቅ" ያላቸው አውሮፓ ሕብረት እና ሌሎች የአህጉሩ ሀገራት (ሆላንድና ስዊድን) እንዲሁም "ጎሰኛ ቡድን" ብሎ የጠራው ህወሓት እንቅፋት ፈጥረዋል ሲል ወንጅሏል።

"ወያነ በሞት ጣር ላይ ሆኖ የሚያደርገው እንቅስቃሴ" ወደፊት መንደርደር የጀመረው ቀጠናዊው ሁኔታ ወደኋላ ሊመልሰው እንደማይችል የኤርትራ መንግስት በመግለጫው መጨረሻ አንስቷል።

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሚመሩት የኤርትራ መንግሥት ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ሥጋት እንዳለው አስታውቆ ነበር።

የክልሉ መንግሥት ባለፈው ጥቅምት 14 ቀን 2013 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ "የኢሳያስ ስርዓት ከትግራይ ህዝብ ጠላቶች ጋር ተሻርኮ ዳግም ወደ ደም መቃባት ሊያስገባን ላይ ታች በማለት ላይ ይገኛል" ብሎ ነበር።

ሚሊዮን ኃይለስላሴ

እሸቴ በቀለ
Last edited by Zreal on 31 Oct 2020, 19:28, edited 2 times in total.

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: Isaias Afewerki found out that "GAME OVER" 'NOT' Yet!! Eritrea's Press Release Against TPLF!!

Post by Zreal » 31 Oct 2020, 19:18

Isaias Afewerki is an angry animal who waited so long to avenge TPLF for his humiliation of the 1998 Badme war. :lol: :lol:

From Alex de Waal book "The Real Politics of the Horn of Africa Money, War and the Business of Power"
Isaias miscalculated. Whatever errors he made in the first seven years after liberation were as nothing compared to the blunder of the war with Ethiopia and its aftermath. Isaias dispatched an armoured brigade to punish Tigrayan militiamen for their encroachments in Badme in May 1998, part of what appeared to be an annexation of land that, on the common published maps, lay in Eritrea.11 For Isaias, it began as just another exercise in brinkmanship, but he led his country over the precipice. For two years, the Ethiopian and Eritrean armies fed their young people into the Badme meat-grinder, until the Ethiopians used their underestimated battlefield skills to best effect, penetrating the under-defended mountains north of the disputed plain on humble donkeys and overrunning the Eritrean trenches from the rear. The Ethiopian army went on to overrun the EDF on several fronts. It was a personal humiliation for Isaias, who was on the point of abandoning Asmara and repeating the EPLF's 1978 ‘strategic withdrawal’ to the mountains of Sahel. For reasons that have never been fully clear, Meles ordered his commanders to halt, and Isaias survived.
:lol: :lol: :lol:

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: Isaias Afewerki found out that "GAME OVER" 'NOT' Yet!! Eritrea's Press Release Against TPLF!!

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 31 Oct 2020, 19:23

"በአፍሪካ ቀንድ መታየት ከጀመረው ለውጥ ትግራይ ተቋዳሽ እንዳትሆን ህወሓት እንቅፋት ሆነ" ሲል የኤርትራ መንግሥት ከሰሰ።

It's true that the Game may not be Over yet in the fight between the Tigray people and you Weyane, but as far as Ethiopians and Eritreans are concerned, you Weyane are crushed, defeated, beaten, crippled, vanquished, destroyed and finished! So, don't keep your hopes up high. :P :P


Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: Isaias Afewerki forced to Retract his "GAME OVER" Rhetoric and starts to write an official letter to TPLF!!

Post by Zreal » 31 Oct 2020, 19:32

Mocking Isaias by calling him and his group as GFA? :lol: :lol:



Post Reply