Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11101
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ለምንድ ነው የወያኔ ጀኔራሎች ከዲተው መቀሌ ገቡ የምትሉን? ጅብ እኮ በጩኸት ሲጠራ ይሰበሰባል።

Post by Abere » 30 Oct 2020, 10:12

ለምንድ ነው የወያኔ ጀኔራሎች ከዲተው መቀሌ ገቡ የምትሉን? ጅብ እኮ በጩኸት ሲጠራ ይሰበሰባል። አዲስ ነገር የለም። እኔ ግን እላለሁ በምንም ተዓምር ቢሆን ወያኔ አያሸንፍም። ወያኔ ግን አንድ ነገር ማቆም አለባት ጦርነት ቢከፈት እየተዋጋሁ ያለሁት ከዐማራ ጋር ነው እንዳትል ብቻ። ይህን ካለች ታሪካዊ ስህተት ነው።


Abere
Senior Member
Posts: 11101
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ለምንድ ነው የወያኔ ጀኔራሎች ከዲተው መቀሌ ገቡ የምትሉን? ጅብ እኮ በጩኸት ሲጠራ ይሰበሰባል።

Post by Abere » 30 Oct 2020, 12:13

Eden,

Thank you for sharing the information. It is always to better validate news from different sources - especially in this age and generation of activists.

Post Reply