Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7993
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ሰበር ዜና Ethio 360 Media - 3 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

Post by Wedi » 29 Oct 2020, 17:59

ሰበር ዜና :lol: :lol: :lol: :lol:
---
ሦስት የኢ. ፌ. ዴ. ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

በዛሬው ዕለት ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መሄዳቸው የተነገረው ሦስት ጄኔራሎች
1. የደቡብ ምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ጉዕሽ ገብሬ፣
2. ሚሳኤል ምድብተኛ ብርጋዴር ጀኔራል ወዲ ጸሐየ እና
3. የ12ኛ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ መሆናቸውን መረጃው ያሳያል።

Please wait, video is loading...
Last edited by Wedi on 29 Oct 2020, 18:23, edited 1 time in total.

Wedi
Member+
Posts: 7993
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር ዜና -- 3 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

Post by Wedi » 29 Oct 2020, 18:22

Ethio 360 Media

ሰበር ዜና፣ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

ከኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ሦስት በከፍተኛ ኃላፊነት ያሉ ጄኔራሎች እራሳቸውን በማግለል ወደ መቀሌ መግባታቸውን የኢትዮ-360 ወታደራዊ ምንጮች ገለጹ።

የኢትዮ-360 ወታደራዊ ምንጮች እንደ ገለጹት ከሆነ ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ ኃላፊነት እራሳቸውን በማግለል ወደ ትግራይ ያቀኑት የደቡብ ምስራቅ እዝ ምክትል አዛዥ፣ የሚሳኤል ክፍል ዋና አዛዥና የ12ኛ ክፍለ-ጦር ምክትል አዛዥ ናቸው። የደቡብ ምስራቅ እዝ ምክትል አዛዥ ብ/ጄ ግዑሽ ገብሬ ከግል ጥበቃ ኃይላቸው፣ ሹፌራቸውና መኪናቸው ጋር ወደ መቀሌ የገቡ ቢሆንም ከቀናት በኋላ ሹፌራቸውን ነዳጅ ልቅዳ በማለት ወደ ክፍለ ቶሩ ተመልሷል። የሚሳኤል ክፍል ዋና አዛዥ የነበሩት ብ/ጄኔራል ወዲጸሐዮ እና የ12ኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ በእጃቸው ያለውን ንብረት ወደ አዲስ አበባ መላክና አለመላካቸውን ማወቅ አልተቻለም።

ይህ በእንዲህ እንዳለ ጀነራሎቹ በወሰዱት አቋም ምክንያት በመከላከያ ሠራዊት ውስጥ ከፍተኛ ውጥረት የተከሰተ መሆኑን የኢትዮ-360 ምንጮች ገልጸዋል። ሁኔታዎች በዚህ ከቀጠሉ መከላከያው ወደ ማያባራ ተቋማዊ ቀውስ ስለሚገባ አገሪቷ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ከፋ የእርስ በእርስ ጦርነት ልትገባ እንደምትችል ምንጮቻችን ስጋታቸውን ገልፀዋል።

Please wait, video is loading...

Hawzen
Member+
Posts: 7274
Joined: 07 Jun 2012, 05:03

Re: ሰበር ዜና Ethio 360 Media - 3 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

Post by Hawzen » 29 Oct 2020, 18:38

Wedi wrote:
29 Oct 2020, 17:59
ሰበር ዜና :lol: :lol: :lol: :lol:
---
ሦስት የኢ. ፌ. ዴ. ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

በዛሬው ዕለት ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መሄዳቸው የተነገረው ሦስት ጄኔራሎች
1. የደቡብ ምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ጉዕሽ ገብሬ፣
2. ሚሳኤል ምድብተኛ ብርጋዴር ጀኔራል ወዲ ጸሐየ እና
3. የ12ኛ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ መሆናቸውን መረጃው ያሳያል።

Please wait, video is loading...
Great News :lol: :lol: :lol: :lol:

Another 3 low IQ TPLF generals are heading to the quarantine holes in Mekelle to join the expired coward TPLF goons .... :lol: :lol:

Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 11715
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia Highlands

Re: ሰበር ዜና Ethio 360 Media - 3 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

Post by Noble Amhara » 29 Oct 2020, 18:49



PP Pente Galla church Party to sign up PP dictator party it’s required to be Galla Southerner and Pente

TGAA
Member+
Posts: 5626
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ሰበር ዜና Ethio 360 Media - 3 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

Post by TGAA » 29 Oct 2020, 18:57

Wedi wrote:
29 Oct 2020, 17:59
ሰበር ዜና :lol: :lol: :lol: :lol:
---
ሦስት የኢ. ፌ. ዴ. ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

በዛሬው ዕለት ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መሄዳቸው የተነገረው ሦስት ጄኔራሎች
1. የደቡብ ምስራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጀኔራል ጉዕሽ ገብሬ፣
2. ሚሳኤል ምድብተኛ ብርጋዴር ጀኔራል ወዲ ጸሐየ እና
3. የ12ኛ ክፍለጦር ምክትል አዛዥ መሆናቸውን መረጃው ያሳያል።

Please wait, video is loading...
No surprise here , we might see more of theme heading to Mekele , the sooner they do it the better before the border gets secured. , after all an insider enemy is more deadly than the one on the battle field . How the military police didn't know this was in the works is a little conserning. Thier oaths were for TPLF never for Ethiopian people -- They can die fighting the Ethiopan people. Surly they will die. The funny part is 360 reports 3 Ethiopan generals, this is politcal prostituation of the higest order. We all know just two years a go all the generals were TPLF, now when they decided to joing thier ilks all the sudden became an EThiopan generals.

Belayb
Member
Posts: 115
Joined: 10 Jan 2019, 14:21

Re: ሰበር ዜና Ethio 360 Media - 3 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

Post by Belayb » 29 Oct 2020, 19:46

ይህ የሚያሳየዉ በመከላከያ ሰራዊቱ ዉሰጥ ሆነው ' sabotage' ( አሻጥር ) ለመስራት የሚያስችሉ መንገዶች ሁሉ እንደተዘጉባቸዉና መከላከያው ጠንካራ የደህንነት ስራ መስራቱን የሚያስመሰክር ነው ።

Wedi
Member+
Posts: 7993
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር ዜና Ethio 360 Media - 3 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከ ሠራዊት አባል የሆኑ ጀኔራሎች ከድተው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው ታወቀ።

Post by Wedi » 29 Oct 2020, 19:49

Belayb wrote:
29 Oct 2020, 19:46
ይህ የሚያሳየዉ በመከላከያ ሰራዊቱ ዉሰጥ ሆነው ' sabotage' ( አሻጥር ) ለመስራት የሚያስችሉ መንገዶች ሁሉ እንደተዘጉባቸዉና መከላከያው ጠንካራ የደህንነት ስራ መስራቱን የሚያስመሰክር ነው ።
አይ ትንታኔ!!! :lol: :lol: :lol:

Post Reply