Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12611
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Breaking : Abiy's right-hand man Minister of Education Dr Getahun Mekuria has died at the age of 62

Post by Thomas H » 26 Oct 2020, 22:12

እነዚህ ብልፅግና ፓርቲ ውስጥ ያሉት ሰዎች ግን ምን ዓይነት የአእምሮ መታወክ ነው የደረሰባቸው? አንድ ደንቆሮ ከንቲባ እና 15 ፎቶ አንሺዎች እያስተማሩ ነው ተማሪዎች አስተማርን የሚሉት

የትምህርት ሚኒስቴር ዶ/ር ኢንጂነር Getahun Mekuria የመምህራንን ጫና ለመቀነስ እኔም አስተምራለሁ የሚለውን ንቅናቄ በሚኒሊክ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተገኝተው ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የፊዚክስ ትምህርት በማስተማር አስጀምረዋል። በትምህርት ቤቱ በሚወጣ መርሃ ግብር መሰረትም ለ45 ቀን የማስተማር ስራውን እንደሚከውኑ ገልፀዋል።