Please wait, video is loading...
ትርጉም
እንደተለመደው ግብጽ ባሕርዳር ላይ ጽሕፈት ቤት ከፍታ፣ አባይና ጣናን ማስተዳዳደር ብትፈልግ ድጋፋችን አይለያትም። አልውሃ ምላሽ፣ ቆቦ፣ ሊማልሞ ምላሽ፣ ዓበደራፍዕን ኣብራሃ ጅራን እንዲመልስን ደጋፏን ብቻ ነው የምንጠይቃት! ከዚህ የበለጠ ባንዳነት የት ይገኛል። ብቻቸውን ተዋግተው ያሸነፉት ጡርነት የለም ስንል በምክንያት ነው
Mahari Yohans