Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1593
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

እንደ አቢይ አህመድ፥ ለምሳሌ፥ ጉራጌኛና አማርኛ የሚናገር የአዲስ አበባ ወጣት፥ ሥራ ለማግኘት፥ ሦስተኛ ቋንቋ፥ ኦሮምኛ፥ መናገር አለበት ማለት ነው? ጠ/ሚሩ፥ ይሄ ሁሉ ጣጣ አልገባውም?

Post by EwnetYashenifal » 24 Oct 2020, 00:53

እንደ አቢይ አህመድ ከሆነ፥ ለምሳሌ፥ ጉራጌኛና አማርኛ የሚናገር የአዲስ አበባ ወጣት፥ ሥራ ለማግኘት፥ ሦስተኛ ቋንቋ፥ ኦሮምኛ፥ መናገር አለበት ማለት ነው? ጠ/ሚሩ፥ ይሄ ሁሉ ጣጣ አልገባውም ማለት ነው?