Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ነፍጠኞቹ በEthio 360 ሚዲያቸው በኩል የገዳን ሥርዓት እንደ ሀይማኖት እንድናከብር ፈቅደውልናል፡፡ እንደ ባህል ገዳን እንዳናክብር ግን ፈቃድ ከልክለውናል! ሳቁባቸው!

Post by AbebeB » 02 Oct 2020, 18:26

ነፍጠኞቹ በEthio 360 ሚዲያቸው በኩል የገዳን ሥርዓት እንደ ሀይማኖት እንድናከብር ፈቅደውልናል፡፡ እንደ ባህል ገዳን እንዳናክብር ግን ፈቃድ ከልክለውናል! ሳቁባቸው!

ደካማ ሁላ ቤቱን ዘግቶ በሚዲያ ላይ ተቀባብሎ የኦሮሞን ወግና ሥርዓት ሲያንቦጫርቅ ከአያታቸው ደብተሮች ወስደው ነው ከማለት ሌላ ምን ይባላል?፡
እግ/ር ሆይ መሀይማን ናቸውና ያለማወቃቸውን እርዳቸው እንላለን፡፡ ከኦሮሞ ለመሀይማን ሀበሾች የተፀለየ ነው፡፡