Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
-
- Senior Member+
- Posts: 33748
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: በቦሌ ክፍለ ከተማ ጉርድ ሾላ አካባቢ በውህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘው 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ!!!!
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 30933
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በቦሌ ክፍለ ከተማ ጉርድ ሾላ አካባቢ በውህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘው 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ!!!!
ያንድ አገር ሕዝብ መንግስቱን ካመነና ከተባበረ ሌባና ወንጀለኛ መያዙ የማይቀር ነው ። 135 ቢሊዮን ብር ውጭ አለ ። ገና ነው ይሰበሰባል !!!
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: በቦሌ ክፍለ ከተማ ጉርድ ሾላ አካባቢ በውህገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘው 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ!!!!
አሸባሪው ህወሓት ሙሉ ለሙሉ እስካልተወገደ ኢትዮጵያ ሀገራችን ሰላም አታገኝም። የትግራይ ህዝብ ብሎም የኢትዮጵያ ህዝብ ካንሰር አሸባሪው ህወሓት ብቻ ነው።
ይበቃል አሸባሪው ቡድን መታገስ!!!
ይበቃል አሸባሪው ቡድን መታገስ!!!