Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Qurunde
Member
Posts: 450
Joined: 18 Feb 2014, 10:42

የሰኔ 16ቱ ፍንዳታና የዐቢይ አህመድ ቆሻሻ ፖለቲካ

Post by Qurunde » 30 Sep 2020, 09:43

እ.አ.አ የካቲት 1933 ዓ/ም በተመሳሳይ ናዚዎች ሪችስታግ ተብሎ የሚታወቀው የራሳቸው የምክር ቤት አባላት ህንጻ በእሳት ማቃጠላቸውንና ክስተቱም ተከትሎ የፓርቲው መሪ አዶልፍ ሂትለርና የፓርቲው የፕሮፓጋንዳ ባለ ሥልጣን ጆሴፍ ጎብል የናዚ ፓርቲ ብቸኛ የበላይነት ለማስጠበቅ የዶች ኮሚኒስቶችን ተጠያቂዎች በማድረግ በጀርመን የኮሚኒስት ፓርቲ አባላት በነበሩ ዜጎች ላይ መግደልን ጨምሮ ከፍተኛ የማጽዳት ስራ እንደሰሩና የፖለቲካ ተቀናቃኞች ለማስወገድ እንደተጠቀሙበት ይታወቃል።
Read the full article here: http://aigaforum.com/amharic-article-20 ... litics.htm