Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ኤርሚያስ ለገሠ የደቡብ ምዕ/ኢትጵያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምሥረታን በደስታ አስታወቀ!

Post by AbebeB » 29 Sep 2020, 16:59

እንደ ኤርሚያስ ከሆነ ዳውሮ፣ ኮንታ፣ ከፋ፣ ሸካ፣ ቤንች፣ ምዕ/ኦሞ 3.3 ሚልዮን የሚሆኑ ሕዝቦች ክልል ተመሰረተ ይለናል፡፡ የወሬውን ትክክለኝነትና እንዴትነት ግን ኤርሚያስ ለገሠ ያወቀው አይመስልም፡፡ የወሬ ጫፍ ይዞ መሮጥ አይደል ሥራው?

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ኤርሚያስ ለገሠ የደቡብ ምዕ/ኢትጵያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምሥረታን በደስታ አስታወቀ!

Post by AbebeB » 29 Sep 2020, 18:05

AbebeB wrote:
29 Sep 2020, 16:59
እንደ ኤርሚያስ ከሆነ ዳውሮ፣ ኮንታ፣ ከፋ፣ ሸካ፣ ቤንች፣ ምዕ/ኦሞ 3.3 ሚልዮን የሚሆኑ ሕዝቦች ክልል ተመሰረተ ይለናል፡፡ የወሬውን ትክክለኝነትና እንዴትነት ግን ኤርሚያስ ለገሠ ያወቀው አይመስልም፡፡ የወሬ ጫፍ ይዞ መሮጥ አይደል ሥራው?
The interview response of the lady signifies that Abiy is the promoter of the decision.


Post Reply