-
- Member
- Posts: 4207
- Joined: 27 Sep 2017, 21:56
ኤርትራ ከኢትዮጵያ ኢንዲሁም ኤርትራ ከትግራይ ጦርነት አይቀሬ ሊሆን ይችላል :: ምናልባት እድሉ 40% እና 60% ነው::በኢትዮጵያ ድንበር በኩል ያለው የባህር በር ለኢትዮጵያ ይገባታል
መግቢያ :
ለዚህ ፁህፍ መነሻ የሆነኝt በቅርቡ ከታምራት ነገራ ጋር የተደረገው ውይይት ነው:: "ኤርትራ ለኢትዮጵያ ስጋት ናት " ባለው ውይይቱ ነው:: ይሄን ነገር ልንንቀው አንችልም::በጥንቃቄ መታየት ያለበት ነው:: በመጀመርያ ለአንድ ጤነኛ የሆነ ሰው እንደሚገምተው ኢትዮጵያ ወደ ባህር ወይም ወደ ድንበር የቀረበች አገር ሆና የባህር በር የሌላት አገር ናት ሲባል ማየት በጣም ይገርማል:: ምን እየሆነ ነው ያለው?
ምን አይነት ጤነኛ ዜጋ ነው እንዲህ አገሪቷን ቀርፍፎ ከባህር በሩ ያስወገዳት? አጋመዎች ጆሯችን እስኪደነቁር የሚያስጮሁት ነገር አንዱ: ኢትዮጵያን የባህር በር የሌላት አገር ያደረገው ምኒልክ ነው ይሉናል:: ጅቡቲን በመስጠት:: ምንም መረጃ ግን የለንም :: ቢኖርም እንኩዋ ውሃ አይቁዋጥርም:: አንድ ጤነኛ የሆነ አጋሜ እንዴት አገሪቷን እንዲህ ቀርፎ ቀርፎ የባህር በር የሌላት እንድትሆን ያረጋል? እነሱ የሆነ የማይድን በሽታ አለባቸው:: አሁን እርግጥ ሰዓቱ ደርሷል : ዋጋቸውን ያገኛሉ::: በሰፈሩት ቁና ይሰፈራሉ::
-
- Senior Member+
- Posts: 45808
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ኢንዲሁም ኤርትራ ከትግራይ ጦርነት አይቀሬ ሊሆን ይችላል :: ምናልባት እድሉ 40% እና 60% ነው::በኢትዮጵያ ድንበር በኩል ያለው የባህር በር ለኢትዮጵያ ይገባታ
If Amhara feels they need Red Sea then arm your people and go for it, no one is stopping you but Tigray or anyone will not give you. One thing for sure Tigray will not react for your decision, Red Sea is enough for all who want to crash the Bologna maids. Tigray realized the real enemy is the chilada Tukrir Hamassien and Amhara or Oromo wants Red Sea, it is very short miles to reach and grab it. Tigray will do its own, Meles was wrong but now it is open for everyone who want to have a piece of it.
-
- Member+
- Posts: 5551
- Joined: 04 Feb 2007, 05:44
Re: ኤርትራ ከኢትዮጵያ ኢንዲሁም ኤርትራ ከትግራይ ጦርነት አይቀሬ ሊሆን ይችላል :: ምናልባት እድሉ 40% እና 60% ነው::በኢትዮጵያ ድንበር በኩል ያለው የባህር በር ለኢትዮጵያ ይገባታ
History lesson for the brain locked cadres.
Djibouti became a French colony in 1896 and a territory within the French Union in 1946, It was called "La Côte française des Somalis" in 1896- 1946 by the French.
Djibouti was never part of Ethiopia.
Djibouti became a French colony in 1896 and a territory within the French Union in 1946, It was called "La Côte française des Somalis" in 1896- 1946 by the French.
Djibouti was never part of Ethiopia.