የህወሓት ፕሬዚዳንት አለም ገብረዋህድ ለማድረግ የስብሃት ነጋ ኔትወርክ ቡድን ትእዛዝ አስተላልፏል ። የትግራይ ኃይለማርያም ደሳለኝ( ደብረፅዮን) fake president ነው ተብሏል። አለም ገብረዋህድ ብረታዊ አንድነት my president እየተባለ እየተወደሰ ይገኛል። አሸናፊው በቅርቡ የተሸነፈውን ይበላል!!!
-
- Member+
- Posts: 5886
- Joined: 28 Feb 2013, 17:55
Re: ሰበር ዜና፣ የህወሓት ሽኩቻ ተጧጡፏል!!!!
The TPLF thugs will soon be devouring each other. That is what happens to criminals! By the way, look at the guard behind Debretsion. He doesn't even trust his shadow!
-
- Member
- Posts: 625
- Joined: 16 Jun 2013, 16:34
Re: ሰበር ዜና፣ የህወሓት ሽኩቻ ተጧጡፏል!!!!
”አቶ ዓለም ገብረዋህድ የህወሃት ፅህፈት ቤት ሃላፊ ሆነው ሲመደቡ አቶ ቴዎድሮስ ሃጎስ ለአመታት ሲጠቀሙበት የነበረውን V8 መኪና ቀለሙ ጥቁር ስለሆነባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ከያዙት መኪና ጋር የሚመሳሰል ቀለም አንዲቀየርላቸው በ 300 ሺህ ብር የሚገመት ወጪ መደረጉን አቶ ጎድፋይ ተናግረዋል::”
የትግራይ ነጻ አውጪዎች ለመኪና እና ለዓይን ቀለም ልዩ taste ነው ያላቸው - ካላማራቸው ይለውጡታል ወይም ሰው ሲሆን ከአገር ያባርሩታል
የትግራይ ነጻ አውጪዎች ለመኪና እና ለዓይን ቀለም ልዩ taste ነው ያላቸው - ካላማራቸው ይለውጡታል ወይም ሰው ሲሆን ከአገር ያባርሩታል