Page 1 of 1

Re: VIDEO:"አማራ የሚባል ጎሳ የለም።አማርኛ የትግሬ ነገስታት የወረሯቸውን የአገው/ሻንቂላ/ወይጦ/ወዘተ፤ ሃገራትን ለማስገበር የፈጠሩት የቅኝ ግዛት ማስፋፊያ ቋንቋ ነበር" አንዳርጋቸው

Posted: 15 Sep 2020, 21:19
by TGAA
Yabillo , the tribal pi--mp , who knew saudi executioner sword would be much preferable ?

https://eclinik.files.wordpress.com/201 ... jpg?w=1200

Re: VIDEO:"አማራ የሚባል ጎሳ የለም።አማርኛ የትግሬ ነገስታት የወረሯቸውን የአገው/ሻንቂላ/ወይጦ/ወዘተ፤ ሃገራትን ለማስገበር የፈጠሩት የቅኝ ግዛት ማስፋፊያ ቋንቋ ነበር" አንዳርጋቸው

Posted: 16 Sep 2020, 02:13
by Guest1
ለአንዳርጋቸው ጽጌ
በአክሱማይቶች ዘመን አማርኛ እንዳልነበር ማን ነገረህ? በአክሱማይቶች ጊዜ የነበር ትግርኛ ነው ዛሬም ያለው? አልተቀየረም? ቢያንስ ኣልተሻሻለም? ትግረኛ ሁሉ ኣንድ ኣይነት ነው? ኦሮምኛ ሁሉ አንድ ኣይነት?
አማርኛ የአሁኑ ዘመናዊ አማርኛ ከዬት ነው? ክሸዋ ኣይደለም? ከመቼ ጀምሮ? በስንተኛው ክፍለ ዘመን? 13ተኛ? የጎንደር አማርኛስ የመቼ ነው?
2ተኛ ሌሎች ብሄሮች አማርኛ ተምረው አማራ ሆነዋል ማለት ምን ማለት ነው? ዛሬ አማራ የሚባሉት መጤዎች ኣይደሉም መከተል ነበረት።
3ተኛ አማራና ትግሬ ወይም በአጠቃላይ ኣክሱማይት የነበሩት ከተቀላቀሉበት ህዝብ ጋር ኦሮሞ ወላይታ ወዘተ... ሆነዋል። ኣይደለም?
እንዳው ኣወቅን እያሉ የድሮን ትረካ ያውም በማይሆን ቦታ መለፍለፍ እውቀት ኣይደለም። ፕርስናል ኢሲዩ ነው የግል ስሜት ማንጸባረቅ ነው።
ዝም በል!
የአማራ ብሄር የለም ብቻ? ብሄር ምንድነው? አንድ ህዝብ የማይጣላ የማይገዳደርል ማለት ነው። ይህ ከሆነ ብሄር የሚባል ኢትዮ የለም። ብሄር የሚባል ነገር እያስጠላም ነው። ኣውሬ ኣስመስላችሁት!

Re: VIDEO:"አማራ የሚባል ጎሳ የለም።አማርኛ የትግሬ ነገስታት የወረሯቸውን የአገው/ሻንቂላ/ወይጦ/ወዘተ፤ ሃገራትን ለማስገበር የፈጠሩት የቅኝ ግዛት ማስፋፊያ ቋንቋ ነበር" አንዳርጋቸው

Posted: 16 Sep 2020, 03:05
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
አባታችን አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን እንዲህ ብለው ተናገሩ።
"yaballo የተባለውን የዓድዋ ወያኔ ካድሬ ትምህርት አልተማረም፡ የፅድቅ ሥራም አልሰራም፡ ምክርንም አልተመከረም፡ ተግሳጽም አልተገሰጸም። ትውልድ አገሩ ትግራይ ስደትና ችግር አንበጣ ካቦ ትልና አይጥ ይበዛበታል።"
:shock: :shock: :shock: