Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7994
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ሰበር ዜና:- ጉዱ ሊዝረከረክ ነው!!! የጋላ አብይ አህመድን ጉድ የሚዘከዝክና በአበበ ገላው እጅ በድብቅ ተቀምጦ የነበረው ሚስጥራዊ መረጃ ለህዝብ ይፋ ሊሆን ነው!! WEEY GUUD!!

Post by Wedi » 11 Sep 2020, 11:04

ሰበር ዜና:- ጉዱ ሊዝረከረክ ነው!!! የጋላ አብይ አህመድን ጉድ የሚዘከዝክና በአበበ ገላው እጅ በድብቅ ተቀምጦ የነበረው ሚስጥራዊ መረጃ ለህዝብ ይፋ ሊሆን ነው!! WEEY GUUD!! :P :P :P

ኤርምያስ የጋላ አብይ አህመድን ጉድ የሚዘከዝከው ሚስጥራዊ መረጃ አበበ ገላው እንዲያወጠ በትናንትናው እለት ጠይቆ ነበር፡፡ አበበ ገላውን በድብቅ ተይዞ የነበው ሚስጥራዊው መረጃ እንዲወጣ ፈቃድ ሰጥቷል!!


Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...

Wedi
Member+
Posts: 7994
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር ዜና:- ጉዱ ሊዝረከረክ ነው!!! የጋላ አብይ አህመድን ጉድ የሚዘከዝክና በአበበ ገላው እጅ በድብቅ ተቀምጦ የነበረው ሚስጥራዊ መረጃ ለህዝብ ይፋ ሊሆን ነው!! WEEY GUUD!

Post by Wedi » 11 Sep 2020, 11:16

የድምጽ ቅጂውን ላለማስተለለፍ የወሰንኩት ኤርምያስ እንዳለው እኔ ሳልሆን የኢሳት ኢዲቶሪያል ቦርድ ነው። Abebe Gellaw
በጣም ይገርማል!! ኢሳት የወያኔ መንግስት አፈና አድረገብኝ እያለ ለዝህብ ሲያለቃቅስ የሆኖ ረ ሚድያ ለካስ እራሱ ኢሳትም የመረጃ አፈና ያካሂድ ነበር!!

አይ ኢሳት!!!
:cry: :cry: :cry:


Wedi
Member+
Posts: 7994
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር ዜና:- ጉዱ ሊዝረከረክ ነው!!! የጋላ አብይ አህመድን ጉድ የሚዘከዝክና በአበበ ገላው እጅ በድብቅ ተቀምጦ የነበረው ሚስጥራዊ መረጃ ለህዝብ ይፋ ሊሆን ነው!! WEEY GUUD!

Post by Wedi » 11 Sep 2020, 11:45

sesame wrote:
11 Sep 2020, 11:23
:lol: :lol: Tarik=wedi ኣታ ቆማል ዓጋመ what is eating you this couple of days. Did you just realize that the game is really up for Agames
We are not from Crused land Tigray.

Tarik is pure blood Eritrean and I am Pure blood Amhara

Game Over!! :lol: :lol: :lol:



gagi
Member
Posts: 627
Joined: 16 Jun 2013, 16:34

Re: ሰበር ዜና:- ጉዱ ሊዝረከረክ ነው!!! የጋላ አብይ አህመድን ጉድ የሚዘከዝክና በአበበ ገላው እጅ በድብቅ ተቀምጦ የነበረው ሚስጥራዊ መረጃ ለህዝብ ይፋ ሊሆን ነው!! WEEY GUUD!

Post by gagi » 11 Sep 2020, 13:26

No self-respecting Amhara uses the derogatory term that you are using to refer to our Oromo compatriots. You are a highly sneaky and deceptive Digital Woyane. You are disgustingly vulgar. But then, that is what distinguishes a reasonable person from a traitor and loser TPLF agent.

Wedi
Member+
Posts: 7994
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር ዜና:- ጉዱ ሊዝረከረክ ነው!!! የጋላ አብይ አህመድን ጉድ የሚዘከዝክና በአበበ ገላው እጅ በድብቅ ተቀምጦ የነበረው ሚስጥራዊ መረጃ ለህዝብ ይፋ ሊሆን ነው!! WEEY GUUD!

Post by Wedi » 11 Sep 2020, 14:27

ኦነግ ራሱ ኦሮሞ በተመሳሳይ መልኩ ጋላ እየተባለ እንደሚጠራ እየነገረን እና ጋላ የሚለው ስም የኦሮም የመጀመርያውና ዋነኛ ስሙ መሆኑ እየታወቅ እንዴን እኔ ጋላ እያልሁ በመጻፌ እንደምትናነድና እንዴት ጋላ ማለት ኦሮሞን መሳደብ ሊሆን እንደሚችል አይገባኝ፡፡ ለማንኛውም እውነተኛ ጋላ ከሆንህ በጋላ ታሪክ እነደ ኦነግ ልትኮራ ነው የሚገባህ!! በቃ ጋላ ከሆንህ በቃ ጋላ ነህ፡፡ አለቀ!! :P :P :lol: :lol:


«ኦሮሞ ጋላ ነው» ኦነግ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት ከጻፈው የተወሰደ

ከታች የታተመው ታሪካዊ ደብዳቤ ኦነግ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት እ.ኤ.አ. በሰኔ 1981 ዓ.ም. ከጻፈው ባለ 18 ገጽ ደብዳቤ ውስጥ የተወሰደ ነው። ኦነግ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት የጻፈው ደብዳቤ ዋና አላማ ድርጅቱ የኦነግን አገር የመመስረት ትግል እንዲደግፍና ኢትዮጵያ የኦሮሞ ቅኝ ገዢ ስለሆነች ከቅኝ ግዛት ነጻ ወጥተው የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን ያቋቋሙ አገሮች ቅኝ ገዢዋን ኢትዮጵያን ከድርጅቱ አባሮ ዋና ጽሕፈት ቤቱን ከአዲስ አበባ ወደ ሌላ የአፍሪካ አገር እንዲያዛውር ለመጠየቅ ነው።

የተሰመረበት የኦነግ ደብዳቤ ክፍል እንደሚያሳየው ኦሮሞ ጋላ እንደሚባል ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት ያስታወቀው ኦነግ ራሱ ነው። ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት በጻፈው ደብዳቤ ኦሮሞ ጋላ እንደሚባል፤ኦሮሞ ማለት ጋላ ማለት እንደሆነ ለአፍሪካውያን በደብዳቤ ሲያስታውቅ የኖረው ኦነግ ለኦሮሞ ልጆች ሲሆን ግን «ጋላ አማራ ያወጣልን ስድብ ነው» እያለ ይዋሻቸዋል።

ከዚህ በፊት እንደተናገርሁት ኦነግ አነግ ከመባሉ በፊት «የጋላ ነጻነት ግንባር» ነበር የሚባለው። ከዚህ በተጨማሪ ኦነግ ሞቃድሾ የከፈተውን የድርጅቱን የሬዲዮ ጣቢያ «አፋን ጋላ» የሚል ስም ነበር ያወጣለት።

ኦሮሞን ነጻ ለማውጣት ታገልሁ የሚለው ኦነግ ራሱን «ኦሮሞ ጋላ ነው» እያለ ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሲያስተዋውቅ ኖሮ ነው እንግዲህ «ጋላ አማራ ያወጣልን ስድብ ነው» እያለ የጥንብ አንሳ ፖለቲካውን ሲያካሂድ የኖረው!

gagi wrote:
11 Sep 2020, 13:26
No self-respecting Amhara uses the derogatory term that you are using to refer to our Oromo compatriots. You are a highly sneaky and deceptive Digital Woyane. You are disgustingly vulgar. But then, that is what distinguishes a reasonable person from a traitor and loser TPLF agent.

Post Reply