Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 11844
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: እንቁጣጣሽ የሚለው ቃል እንዴት ተፈጠረ?

Post by Selam/ » 13 Sep 2020, 07:26

Kichamam woyane - Learn to be focused. While the topic is about the origin of the word "እንቁጣጣሽ," you scribbled about Berhanu, Abiy, Hachalu, Querro, etc. OMG! You're such a fvcked up TPLF midget. KIFU!
Ethoash wrote:
12 Sep 2020, 07:17
እንቁጣጣሽ የመጣው ከግዕዝ ቃል ነው። ፱፱% ቃላቶች ከግፅዝ እንደሚመጣ እወቅ። ለምሳሌ እንቁጣጣሽ አከባበሩ ከትግሬዎች የተቀዳ መሆኑን የሶስት ሺህ ዘመን አለን በሚል ትርክት አማሮች አረጋግጠዋል። ስለዚህ ወዴት ቀረብ ቀረብ።

ጉራጌዎች ቢሆኑንም ጉራ ከሚለው የትግሬ ክፍል ስለመጡ ነው እንደዚህ የስራ ስው የሆኑት ። የአሁኑን ግዜ ጉራጌ ማለቴ አይደለም ሆረር የመሳስሉት የታሪክ አተሎች ናቸው በስመ ጉራጌ አቶ ብር አምጡን ሲደግፍ የነበረ እብድ ነው ። አትፍረዱበት ። አንዳንዴ እብደቱ ቢነሳበት።

አቶ ሆረር አንዳንዴ ግንፍል ሲልበት የኔን የክብር ስም ኤክስፕርት የሚለውን ሊውስድ ይፈልጋል። እኔ የምላቸው ብዙ ነገሮች እውነት እየሆኑ ሲመጡ እሱም ከኔ ተከትሎ እኔ ተብያለሁ ለማለት ፈልጎ ተብቻለሁ ማለት ጀምሮ ነበር አንድ ስሞን።

እኔ በጥሩ ሁኔታ ቄሮ የሻሽመኔውን ንፅ ደም ሲያፈሱ ። አብይ አለቀለት ሻሽመኔን ዘግቶ ገዳዮቹን ካላደነ እና ለፍርድ በገሀድ ካልዳኘ ብዬ ነበር ያልኩት ደረስ።

ሌሎችም የቴክኖለጂ ምክሬን ለግሼ ነበር ማን ይስመኛል ግን ያልኩት ተራ በተራ እየሆነ መጥቶ ሲያይ ይህ ተባይ የኔን ገድል ውስዶ እኔ ነኝ ትቢት ተናጋሪ ማለት የጀመረው። በነገራችን ላይ ገድል ፣ ጅግና በነገራችን ላይ ጀግና ለወንድ ነው ለሴት ምንድነው በአማራ የሴት ጀግና ስለሌለ ስያሜው ላይ አልተጨነቁበትም ። ግን በትግርኛ ጀግና ለሴትም አለ።

ጉራጌ አንገቱን ቀና ያረገው መቶ አምሳ አመቱ ቢሆን ነው ጣሊያኖች ካገኙዋቸው በኋላ እንዴት ተደርጎ ነው እንቁጣጣሽን ለትግሬዎችና ለአማሮች የሚያስተዋውቁት። በኔ በኩል ምንም አይነት ልጃገረድ ተፈልጎ ስለማይገኝ አዲስ አበባ ውስጥ አማሮች በሕግ ይህንን በሀል ማክበር መከልከል አለባቸው። ምድረ ስራ ፈት በሙሉ {ምድረ} ግፅዝ ቃል ነው።

አሁንም ለወርቃማዎቹ ሕዝቦች በሙሉ እንኩዋን በደስታና በስላም ምርጫቹሁን ለማካሄድ በቃቹሁ። አባይ ምክሬን ስምቶ ዝም ብሎ አለፋቸው ።እነሱም አረጉ ስማይ እና ምድሩ አልተደባላለቀም ። አማራ ሲያፋሽጉ የነበረው በሙሉ እውነት ሳይሆን ቀረ። አብይ እየለመደ የመጣ ይመስለኛል አማሮችን መስማት ካቆመ ። ኦሮሞችን መፍራት ካቆመ ጥሩ መሪ ይወጠዋል። አሮሞዎቹ ለምን አገራቸውን አያነዱትም ዝም ማለቱ ይሻላል። ምን አገባን ሻሽመኔ የእብዶች አገር ያላቸውን አንዲት ትልቅ ሪዞርት ካቃጠሉ ። ለምን ጉራጌ ሀገር ሪዞርቱ አይስራም ። ለምን ደቡብ አገር ላይ ኢንቨስትመንቱን የሚፈልጉ ክልሎች ተጠይቀው ኢንቨስትመቱ አይስጣቸውም ኦሮሞን ወይም ሻሽመኔን ቅርቅር ማረግ ሲገባን ቡዳ አማራ ስለትግሬዎች አርፈው ስለተቀመጡ አፋቸውን ይከፍታሉ።

አጫሉን የገደሉት በትግርኛ ሲያወሩ ነበር። በምን ሂሳብ ነው እኔ ከዳይ ከሆንኩ በትግርኛ እያወራሁ የመጣሁበትን የማጋልጠው። በዚህ ላይ አጫሉ ሲገደል ምን አባቱ ነበር አባይ የሚስራው ፈደራል ሻሽመኔ ልኮ የቃጠሎ አደጋ ከመድረሱ በፊት የአስቸኩዋይ ግዜ አዋጅ አውጆ ሰውን ፅጥ ለጥ አርጎ መግዛት ሲችል ። ዝም በማለቱ ያ ሁሉ ንብረት ያ ሁሉ ሰው አለቀ። እኔ ከስው ሕይወት ንብረትን አስቀድማለሁ።

ትግሬዎች ያራዳዎቹ ልጆች ታስታውሳላቹ ኦሮሞቹ ወይም ቄሮዎቹ ልደታቸውን ወይም ባህላቸውን ሲያከብሩ ወንዝ ዳርቻ ። ትግሬዎቹ ወታደሮች እስክአፍንጫቸው ታጥቀው ተደብቀው ይጠባበቁ ነበር። አንዲት ቀይ መስመር ቢያልፉ እኔን አያርገኝ ሊያረጉዋቸው። ግን እነዚህ ቡሽቲ ቄሮዎች ትግሬዎች የታጠቁ አልመስላቸውም ፊት ለፊታቸው ያልታጠቁ ፖሊሶች ሲለምኑዋቸው ። አልዳኝ አሉ አሻፈረኝ አሉ ከዚያማ አንዱ ወርቃማ ውጥቶ ፌክ ሹጉት ቢተኩስ ምድረ ቄሮ ገደል ገባ ። የቀረውም በአንድ ቀን ሩጠው ኬንያ ገቡ በመቅፅበት ፍጥነት ። ይህንን አስራር አብቾ ተምሮ ነገሮች ከመሆናቸው በፊት አስቀድሞ መጠንቀቅ አለበት እጅ ከፍንጅ መያዝ የለበትም ። ለዚህም የትግሬዎች አምላክ ረድቶት ፪፯ አምት እነዚህ አህዬች ምራ ብዬ መርቄሐለሁ።

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: እንቁጣጣሽ የሚለው ቃል እንዴት ተፈጠረ?

Post by simbe11 » 13 Sep 2020, 09:01

ያቤሎ,
yaballo wrote:
13 Sep 2020, 03:12
Good.



እንደምትለው የኢትዮጵያ ባህል የተዋረሰ እና የተዳቀለ ነው:: ይህንን ነው እኛም ኢትዮጵያዊ ባህል እያልን ያለነው:: ጥያቄዎችህን ራስህ መልሰሃቸዋል::

Post Reply