ኤርሚያስ ለመኖ ብሎ ቢቀባጥር እውነት ቦታውን አይለቅም፡፡ በቪድዮ እያለ ሌላ ወሬ ምን ይፈይዳል፡፡
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
እስክንድር ነጋ “በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች” ያለው በቪዲዮ የሚገኝ ስለሆነ መንግስት ክስ ስላልተጠቀሰ ቢጨመርበት!
እስክንድር ነጋ “በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች” ያለው በቪዲዮ የሚገኝ ስለሆነ መንግስት ክስ ስላልተጠቀሰ ቢጨመርበት!
ኤርሚያስ ለመኖ ብሎ ቢቀባጥር እውነት ቦታውን አይለቅም፡፡ በቪድዮ እያለ ሌላ ወሬ ምን ይፈይዳል፡፡
ኤርሚያስ ለመኖ ብሎ ቢቀባጥር እውነት ቦታውን አይለቅም፡፡ በቪድዮ እያለ ሌላ ወሬ ምን ይፈይዳል፡፡
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: እስክንድር ነጋ “በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች” ያለው በቪዲዮ የሚገኝ ስለሆነ መንግስት ክስ ስላልተጠቀሰ ቢጨመርበት!
እስክድር ነጋ ጠረ-ኦሮሞ ነው፡፡ እንደ ሀ/ሥላሴ ለፍርድ ይቅረብ!
-
- Member
- Posts: 4311
- Joined: 30 Aug 2016, 03:47
Re: እስክንድር ነጋ “በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች” ያለው በቪዲዮ የሚገኝ ስለሆነ መንግስት ክስ ስላልተጠቀሰ ቢጨመርበት!
ሰልቃጩ!
ለነገሩ ትናንት መጥተህ አሜርካ የወለድከው፣ እንደ ቁራ አስፋልት ላይ ቆሞ "ዳውን ዲውን ነፍጠኛ" እንዲል ያስተማርከው "ቄሮ"፣ እንደከብት "ሳይከለል" የአሜርካ ዜጋ ሆኖ እንደሚኖር ባትረሳ ጥሩ ነው፣ እንቢ አሻፈረኝ ሁሉንም "ኬኛ" "ኬኛ" ካልክ ግን?
የ፬መቶ ዐመት የኢትዮጵያ ታሪክ ይታይና ማን ነባር ማን መጤ መሆኑ ይጋለጥ፤
ለመሆኑ ያን ለማድረግ አንተም ሆነ ጃዋር ቡታንታችሁ ውስጥ "ብዩ" አለ? ፈስ!
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Re: እስክንድር ነጋ “በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች” ያለው በቪዲዮ የሚገኝ ስለሆነ መንግስት ክስ ስላልተጠቀሰ ቢጨመርበት!
ኤርሚቲ,
ተሰባጨሽ እንዴ? የዲቃላ መጨረሻ እንዲሁ ነው እኮ የነ ገልቱ፤ አይዞሽ፡፡
ለማንኛም የሚከተለውን ለሚቀጥለው ዲስኩር ላስተምርህ፡፡
የቢዲዮው በቀቀኖች ስለ ደብተራና ጥንቅላ ቢቀባጥሩ አድማጭ ያገኙ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም ስለማያውቁት ጉዳይ ጠቄሜታም ሆነ ጉዳት መዘበን ትርፉ ትዝብት ብቻ ነው፡፡ ደግሞም የበታችነት ስሜታቸውን ያጎላል፡፡ እኔ ሳስብ የሚሻላችሁ የኦሮሞን መንግስት ተቀብላችሁ ያለ ቪዛ ዕድሳት በኦሮሚያ መኖር እንደትችሉ መጣር ይበጃችኃል፡፡
ታርክን በሚመለከት አይዞን፡፡ አንተ ብቻ ፊትለፊት ለመከራካራ ወኔውን አግኝ እንጂ በኦሮሞ በኩል እኔ ዘር ማነዘርህን ላስተምር ብቁ ነኝ፡፡ ያም ሆነ ይህ ታርካችን የሚጀምረው ከBC እንጂ 500 ዓማታት ብቻ ወደ ኃላ ሂዶ አይደለም፡፡ በዚህ ስሌት ማንነታችሁን ትነግረኛለህ፡፡ ለነገሩ ዘር የለንም ስትሉ ኮንዶም ውስጥ አፋላልጉ ብዬ መክሬያችሁ ስለነበር ያጣችሁና የተዋችሁት መስሎኝ ነበር፡፡
ሰልቃጬ ምን ማለት ነው? ጉራጌም እንዲህ ያለ አማርኛ ይናገራል እንዴ?