Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

OMN journalists freed, active promoting genocide while ASRAT Media Journalists are re-arrested after freed by Judge

Post by Za-Ilmaknun » 08 Sep 2020, 18:56

After over 45 days in prison, Oromia Media Network (OMN) journalist Guyo Wario was released on bail Tuesday, the Voice of America reported. “I am so happy for being with family now. [The] prison situation was very tough, but the court investigated my case and approved my bail. I am so happy,” he was quoted as saying by the VOA’s Horn of Africa service.   

A lower court ordered Wario’s release on bail a week ago, and the higher court gave the final order Monday, but paperwork delayed the release, VOA reported citing a family member. 

OMN journalist Mohamed Siraj was released on bail Saturday but Mellese Diribsa and camera operator Nasir Adem, along with Minnesota resident IT technician Misha Adem Cirrii, remain in detention, according to the VOA.

https://www.ethiopiaobserver.com/2020/0 ... d-on-bail/

የአሥራት ጋዜጠኞች ዛሬ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (3ኛ) እስር ቤት ከተፈቱ በኋላ 7 ሲቪል የለበሱ ግለሰቦች “ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ” በሚል ወደ እስር ቤት እንዲመለሱ መደረጉን ቴሌቪዥን ጣቢያው አሳውቋል።

በትናንትናው ዕለት የአራዳ መጀመርያ ፍርድ ቤት የዋስትና መብት የጠበቀላቸው ሲሆን ፖሊስ ከእስር እንዳይፈቱ አድርጎ ይግባኝ እንደጠየቀባቸው ይታወቃል።

ይሁንና የፈደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ይግባኝ ወንጀል ችሎት የፖሊስን ይግባኝ ውድቅ አድርጎ የዋስትና መብታቸው መከበሩ ትክክል መሆኑ ውሳኔ ሰጥቷል።

የአሥራት ጋዜጠኞች በእያንዳንዳቸው በ10 ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ በተጠየቀው መሰረት አሥራትን በሕዳር ወር 2012 ዓ/ም የለቀቀው ዮናታን ሙሉጌታ ተፈትቷል።

ይሁንና ሙሉጌታ አንበርብር ፣ በላይ ማናዬ ፣ እና ምስጋናው ከፈለኝ ከእስር ቤት ሲወጡ ሲቪል የለበሱ ግለሰቦች በር ላይ ጠብቀው ወደ እስር ቤት እንዲመለሱ ተደርገዋል።

https://mereja.com/amharic/v2/344922

tolcha
Member
Posts: 3585
Joined: 27 Feb 2013, 16:51

Re: OMN journalists freed, active promoting genocide while ASRAT Media Journalists are re-arrested after freed by Judge

Post by tolcha » 08 Sep 2020, 19:33

Ayee, Neftegna. Tenchacha engidih! Debur!!!

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4063
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: OMN journalists freed, active promoting genocide while ASRAT Media Journalists are re-arrested after freed by Judge

Post by Za-Ilmaknun » 09 Sep 2020, 12:22

The so called Federal police is pressing charges against ASRAT Media personnel for incitement of violence and destruction of property. ASRAT media was however, closed a week before the said violence occurred and the accused journalists out of work. In the same note, Jawar and BeQele Gerba said that they are so impressed with how impartial the judicial system of the country is. They thanked the Federal police for showing them huge respect and providing them with everything they requested for in their prison stay. :mrgreen: In the current day Ethiopia, you can murder people if they are Christians and Amhara and you can walk away free. :| The ODP government is increasingly resembling the TPLF Government in its last days.

ፖሊስ የአሥራትን ጋዜጠኞች ከአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ ሁከትና ብጥብጥ በማስነሳት ንብረት እንዲወድም፣ የሰው ህይወት እንዲጠፋ፣ የአካል ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል በሚል ጠርጥሬያቸዋለሁ በማለቱ አራዳ የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት መዝገብ ተከፍቶባቸዋል።

አራቱ የአሥራት ጋዜጠኞች ከህዳር 12/2012 ዓ/ም እስከ ሰኔ 12 2012 ዓ/ም ብጥብጥ አስነስተዋል በሚል መዝገብ ተከፍቶባቸው የነበር ሲሆን በዋስትና ከእስር ሲለቀቁ በሕዳር ወር አሥራትን ከለቀቀው ዮናታን ሙሉጌታ ውጭ ያሉት በላይ ማናዬ፣ ሙሉጌታ አንበርብርና ምስጋናው ከፈለኝ ሲቪል በለበሱ ግለሰቦች ተይዘው ታስረዋል።

በዛሬው ዕለት ፖሊስ በሶስቱ የአሥራት ጋዜጠኞች ላይ ከሀጫሉ ግድያ በኋላ ሁከትና ብጥብጥ አስነስተዋል በሚል መዝገብ ያስከፈተ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ለመስከረም 6/2013 ዓ/ም ቀጠሮ ሰጥቷል።

የመንግስት ባለስልጣናት ከሀጫሉ ግድያ ጋር በተያያዘ መግለጫ ሲሰጡ አሥራት ሚዲያ ሁከትና ብጥብጥ አስነስቷል በሚል የወነጀሉት ቢሆንም አሥራት ሚዲያ ከሀጫሉ ግድያ ቀድሞ ስራ አቁሞ እንደነበር ይታወሳል።

https://mereja.com/amharic/v2/345753

Post Reply