-
- Member
- Posts: 725
- Joined: 26 Dec 2014, 23:48
Re: የኤርሚያስ ለገሰ ዋቅጅራ የዘወትር ለቅሶ፡ ኦሮሙማ
ኤርሚያስ የኢትዮጵያ ዋና ጠላቶች ያቢይ መንግስት እነጀዋር እነዜማ ኤርትራ ናቸው አለ። አበደ ማለት ነው። ያለውን መንግስት በአምጽ ማስወገድ ብሏል ፣ እስክንደርን 30 አመት ሊያሳስር ፈልጓል ማለት ነው ። አዘንኩ ኤርሚያ ቀስ በቀስ ይህን መሰል ፖለቲካ ላይ መድረሱ ።