Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Amayah
Member
Posts: 725
Joined: 26 Dec 2014, 23:48

Re: የኤርሚያስ ለገሰ ዋቅጅራ የዘወትር ለቅሶ፡ ኦሮሙማ

Post by Amayah » 07 Sep 2020, 02:53

ኤርሚያስ የኢትዮጵያ ዋና ጠላቶች ያቢይ መንግስት እነጀዋር እነዜማ ኤርትራ ናቸው አለ። አበደ ማለት ነው። ያለውን መንግስት በአምጽ ማስወገድ ብሏል ፣ እስክንደርን 30 አመት ሊያሳስር ፈልጓል ማለት ነው ። አዘንኩ ኤርሚያ ቀስ በቀስ ይህን መሰል ፖለቲካ ላይ መድረሱ ።

Post Reply