Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: የኦሮሞ መንግስት አሸባሪን ማስቆም ካልፈለገ ኢትዮጵያዊያን አሸባሪን የመደምሰስ ሃይል አላቸው

Post by kibramlak » 31 Aug 2020, 06:44

ህግና ስርዓት እየፈረሰ ባለበት ሀገር፣ ሌላ አማራጭ የለም፣፣ የለውጥ አራማጆች የራሳቸውን አጀንዳ ለማሳካት አተሯሯጡ ነው፣፣ የማህበረሰብ መደራጀት ግድ ነው፣፣ transversal communication እና መደራጀት ያስፈልጋል፣፣ ህዝብ ለህዝብ መናበብ ያስፈልጋል፣፣ የዚህ አደረጃጀት ደግሞ ሀገራዊ ራኢ ካላቸው የፀጥታ አካላት መህቡዕ መቆራኘት ያስፈልጋል፣፣

Post Reply