Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4207
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Why?

Post by Abaymado » 30 Aug 2020, 15:53

Do agames at last accept Welqayt is gone? Why weyane destroyed 300 hectare crops with poison? That sound like something.


Amhara Mass Media Agency

ህወሃት እያደረሰ ያለውን ግድያ፣ ማሳደድና ዘር ማጥፋት የፌዴራል መንግስት ጣልቃ ገብቶ እንዲያስቆም ኮሚቴው ጥሪ አቀረበ፡፡
ከ300 ሄክታር በላይ በሰሊጥ የተሸፈነ የአርሶ አደሮች ማሳ በህወሃት ትዕዛዝ በመርዝ መውደሙን የወልቃይት ጠገዴ የአማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡
ህወሃት በወልቃይት፣ ጠገዴ እና አካቢው እያራመደው ባለው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊትና ማን አለብኝነት የአማራ ማንነት ጥያቄ አቅርባችኋል በሚል ሰበብ ከዚህ ቀደም እንደሚደረገው ሁሉ አርሶ አደሮችን በኢኮኖሚ የማሽመድመድ እና ለስደት የመዳረግ እስትራቴጂውን ገፍቶበታል ብሏል የወሰንና ማንነት አስመላሽ ኮሚቴው።
በወልቃይት ጠገዴ መሬት አፅሚ ሃርማዝ ቀበሌ ልዩ ስሙ ስየ በተባለ ቦታ ላይ ነሐሴ 19/ 2012 ዓ.ም የ30 አርሶ አደሮች የሰሊጥ ማሳ በማላታይን መርዝ እንዲወድም መደረጉንም አንድ ማሳያ አድርጎ ጠቅሷል፡፡
አርሶ አደሮቹ በተማጽኖ ቢጠይቁም 'ከመንግስት ተልከናል' ባሉ ግለሰቦች አማካኝነት በትግራይ የልዩ ሃይል አባላት ጥበቃ እየተደረገላቸው ማሳዎቹን ማላታይን መርዝ በመርጨት አውድመዋል።
ምን አጠፋን ? ለሚለው የገበሬዎቹ ጥያቄ "አማራዎች እዚህ ምን አላችሁ? ይህ የትግራይ መሬት ነው" የሚል ምላሽ ብቻ እንደተሰጣቸው ኮሚቴው ገልጿል።
ሰሊጥ በማላታይን ከተረጨ ሙሉ ለሙሉ እድገቱም ሆነ ምርታማነቱ እንደሚገታም አርሶ አደሮቹ አረጋግጠዋል፡፡ የወደመው ሰሊጥ የአበባ ዕድሜውን አገባድዶ ፍሬ በማፍራት ላይ የነበረ ነው።
በ300 ሄክታር ላይ የወደመው ሰሊጥ የ30 ቤተሰብ አመታዊ የገቢ ምንጭ ቢሆንም ሙሉ ለሙሉ መውደሙ ከዘር ማጥፋት የማይተናነስ በደል እና ጭካኔ መሆኑን የወልቃይት ጠገዴ የወሰንና ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት አስታውቋል፡፡
ህወሃት የምርጫ ድራማውን እውነት ለማስመሰል ከአካባቢው ውጭ ያሉ ወጣቶችን በማሰማራት የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ምርጫውን እንደሚደግፍ የሚያሳይ የሀሰት ሰልፍ እያደረገ መሆኑም ለነዋሪዎቹ "በእንቅርት ላይ ጆሮ ገድፍ" ሆኗል ያለው ኮሚቴው ድርጊቱ የሕዝብን መብት ከመጣስ ባለፈ ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽ እድል የሚሰጥ በመሆኑ መንግስት የዜጎቹን ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብሏል፡፡
ህወሃት በአካባቢው እያደረሰ ያለውን ግድያ፣ ማሳደድና ዘር ማጥፋት የፌዴራል መንግስት ጣልቃ ገብቶ እንዲያስቆምም ኮሚቴው ጥሪ አቅርቧል፡፡
የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅትም በትህነግ ህወሃት በተለይ ምርጫን ሰበብ በማድረግ በወልቃይት፣ በጠገዴ፣ በጠለምትና በራያ እያደረሰ ያለውን የሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብት ጥሰትና አፈና በተደጋጋሚ መዘገቡ ይታወሳል፡፡
ዘጋቢ፦ ደሳለኝ ክንዱ
Last edited by Abaymado on 30 Aug 2020, 16:34, edited 1 time in total.

abel qael
Senior Member
Posts: 10765
Joined: 07 May 2007, 03:21
Location: gumamistan

Re: Why?

Post by abel qael » 30 Aug 2020, 16:07

qomxca booshti gudelamharu, stop posting your debtera like fiction in here, no gonderam midget will even cross Angereb River let alone talk about welqayit, even gonder will be given to its kimant owners.
BTW Amharay is now leaving Oromia enmasse for fear of being punished by Angry Ejolie, you've nowhere to go, you qoshasha adefam wetarzed tilam zerebis mehalsefari bukatam feri gudelamharuamharu., everybody hates you coz you are the source of poverty underdevelopment, dispute and unahappiness in Ethiopia.

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 11712
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia Highlands

Re: Why?

Post by Noble Amhara » 30 Aug 2020, 16:15

“You got no where to go”

Pathetic agame this is your desert country



Amharas have the great and vast beautiful fertile amhara region to return to!





We do not compare with desert saharan agames :arrow: :oops:
Last edited by Noble Amhara on 30 Aug 2020, 16:39, edited 2 times in total.

Abaymado
Member
Posts: 4207
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: Why?

Post by Abaymado » 30 Aug 2020, 16:34

I am sensing that agames are thinking welqayt is no more theirs. if they did, why they destroyed their own property?\
I am sensing something is coming,,,, probably welqayt will be back with military intervention.

Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: Why?

Post by Maxi » 30 Aug 2020, 16:47

Little paradise, Bahir Dar!! :P :P







Post Reply