Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ሽንፍላው መረራ ጉዲና ማነው? መሰማት ያለበት መራራ ሃቅ !

Post by simbe11 » 23 Aug 2020, 21:50

Horus,
ካንተ የባሰ ሽንፍላ የለም!!!!
አንተ ራስህ ዘረኛ ሆነህ ሌሎችን የመውቀስ ሞራል ከየት ነው የምታወጣው?
ዘረኛ

Horus
Senior Member+
Posts: 30850
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሽንፍላው መረራ ጉዲና ማነው? መሰማት ያለበት መራራ ሃቅ !

Post by Horus » 24 Aug 2020, 03:56

ተምቤን፣
አንድ ባብዛኛው በሰው ባህሪ ሳይንቲስቶች ቅቡል ሆኖ ሚሰራበት ማክሲም አለው፤ እሱም 'አንድ ሰው ነገ ምን እንደ ሚያደርግ ማወቅ (መተንበይ) ካሻህ ያ ሰው ትላንት ምን እንዳደረገ ተምልከት' ይላል!! መረራ ነገ ተነስቶ ሌላ አቋም ቢይዝ መገረም የለብንም። መረራ በጀርባው አጥንት የሌለው ፈሪ፣ አድር ባይ፣ ከነፈሰው ትሬንድ የሚነፍስ አንድም የሚሞትለት አላማ የሌለው፣ ፕራግማቲዝም፣ ኡቲሊታሪያኒዝምን እንዳነበበው እንደ ህጻን እሚቀዳ ሙሉ በሙሉ የጸዳ ኮግኒቲ ችሎታ ወይም ኢንተለጀንስ የሌለው፣ በሳይኮሎጂው ትራማታይዝድ የሆነ የቪክቲም ስነልቡና ተጠቂ ሰው ነው ። ባንድ ቃል አንድ ባለ ሙያ ሳይኪያትሪስት ቢመረምረው ሰውዬው ሕመምተኛ እንደሆነ የሚያሳዩ ይመስለኛል !!!

banebris2013
Member
Posts: 821
Joined: 09 Apr 2013, 20:53

Re: ሽንፍላው መረራ ጉዲና ማነው? መሰማት ያለበት መራራ ሃቅ !

Post by banebris2013 » 24 Aug 2020, 07:11

Horus wrote:
23 Aug 2020, 19:43
Did you know Marara used P/f Baharu Zewde as one of the sources for his paper? Do not make lough by saying "Baharu Zawde WHO". He is one of the gurages who escaped marakato and sought refuge in sidist kilo and got educated on the way.
Of all people you calling Marara ሽንፍላው made me lough. You are too senile to be taken seriously.

Guest1
Member
Posts: 1926
Joined: 28 Dec 2006, 01:02

Re: ሽንፍላው መረራ ጉዲና ማነው? መሰማት ያለበት መራራ ሃቅ !

Post by Guest1 » 24 Aug 2020, 08:46

ኣንድ ሰው ከአገር ቤት ከአመታት በፊት “መረራ ነፍጠኛ ነው “ አለኝ። በኣስተዋይነቱ ተገርሜ ይህን ለማለት ያበቃህ ምንድነው ብዬ ጠየቅኩት። “መሬት መቀማት የሚፈልግ ሰው ነው’ ነበር መልሱ።

የምትገርሙት እናንተ! ከአመታት በፊት ህዝብ ሁኔታውን ተረድቶ በደመደመው ጉዳይ እንዳዲስ ትቀባጥራላችሁ።

Post Reply