-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
መረራ ለምንድን ነው የማይታሰረው? እሱ ኢትዮጵያ የማፍረስ ማነው ምብት የሰጠው?
-
- Member+
- Posts: 9256
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
አንድ ሰው አገር የማፍረስ አቅም የለውም. ተሳሳትክ
-
- Senior Member+
- Posts: 45799
- Joined: 30 May 2010, 23:04
-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member+
- Posts: 9256
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
መረራ የብሄር ብቻ ፓርቲዎች ይኑሩ አይልም፣ አንተ ግን ይጥፉ ትላለህ. ታድያ ማን ነው ሽብርተኛ? መረራ ወይስ አንተ?
ጥያቄ ነው፣ እንዳይሰማህ
ጥያቄ ነው፣ እንዳይሰማህ
-
- Senior Member
- Posts: 11060
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
መጀመሪያ ዐብይ አህመድ የመሪነት ብቃት የለውም። አለቃ ገብረሃና እንዳሉት አህያ አህያ እንደሚመራ ነው የምቆጥረው። የዐብይ ዋና ተልዕኮ የጋላ የመገንጠል ጥያቄ ማሳካት ወይም ሌሎችን ጨፍልቆ በበላይነት የመግዛት ነው። ስለዚህ በይዘት ይሁን በግብ ከ መራራ ጉዲና ዓይለይም። የአጃ እና የስንዴ ዘር ሳይሆኑ - የተለያዩ ለማለት ነው። ሁለቱም ለጋላ የበላይነት የሚሰሩ ብልጦች ግን የዐደባባይ ጅሎች ናቸው። በመሰረቱ መራራ ጉዲናን እና ገመቹ መገርሳን አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ሰው እንድ ሞኝ እና ጅል እንደ ሚቆጥራቸው ስንቶቻችን እናውቃለን። እንዴዚህ ዓይነት ጅሎች ናቸው የትርክት ማስተጋቢያ ማጉሊያ የሚሆኑት። እንዴ እኔ የጎሳ ፓርቲን ለማጥፋት የጋላን ጥጋብ ማስተንፈስ ቅድምያ ያስፈልጋል።
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
መራራ እያለ ያለው አገር ትጥፋ ነው:: ድርጅት ይጥፋ ሽብር ከተባለ አገር ትጥፋ ምን እንደሚባል አላውቅም::
በትክክልም መራራ የሽብር አመራር እየሰጠ ነው::
ከአንድ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር እንዲህ የዘቀጠ አስተሳሰብ ካየን እሱ ያስተማራቸውን ምን ብለን እናስባችው?
ሆረስ የሚሉህ,
በአንዱ ፅና:: ኢትዮጵያ ትልና ወዲያው ተገልብጠህ ጉራጌ ትላለህ:: የዘረኝነት ትንሽ የለውም::
በትክክልም መራራ የሽብር አመራር እየሰጠ ነው::
ከአንድ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር እንዲህ የዘቀጠ አስተሳሰብ ካየን እሱ ያስተማራቸውን ምን ብለን እናስባችው?
ሆረስ የሚሉህ,
በአንዱ ፅና:: ኢትዮጵያ ትልና ወዲያው ተገልብጠህ ጉራጌ ትላለህ:: የዘረኝነት ትንሽ የለውም::
-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
እኔኮ የምለው በጣም ቀላል ነገር ነው። መረራ ነፍጠኛ ብሎ የላከው ኮድ የዘር ማጥፊያ ኮድ ነው። በዚህ ወንጀል ብቻ ቅሊቲ መላክ አለበት ። እሱ ስቪል ህብረተሰብ ውስጥ መኖር የለበትም አሸባሪ ስለሆነ።
ሌላ የምለው ይህን ማለቂያ የሌለው ቅሻሻ ዎያኔ ያመጣው የዘር ካንሰር ላንዴም ለሁሌም ሚጠፋው የዘር ፓርት ሕገ ወጥ ሲሆን ነው በቃ !
ሌላ የምለው ይህን ማለቂያ የሌለው ቅሻሻ ዎያኔ ያመጣው የዘር ካንሰር ላንዴም ለሁሌም ሚጠፋው የዘር ፓርት ሕገ ወጥ ሲሆን ነው በቃ !
-
- Member+
- Posts: 9256
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
-
- Member+
- Posts: 9256
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
ይህ ስብሰባኮ በሃሳብ ወደ አንድነት ለመምጣት ነበር አላማው። ያ ወራዳ የሚኤሶን ልክስክስ አሁን የጋላ ተገንጣይ ሆኖ በነፈፍጠኛ ኮድ ጄኖሳይድ ያውጃል ፣አለም ሁሉ በሚሰማው መድረክ ማለት ነው። ደሞ አቢይን እንደ እኩያው መስደብ ማቆም አለበት ። የሱ ቦታ አሁን ትንሽ ቃሊቲ እንዲቀዘቅዝ ማድረግ ነው ። እነዚህ ናቸው ምስኪኑን ኦሮሞ ሚያስፈጁት ። ወታደሩ ተናገረኮ ለሽብር የወጣን ሞት ነው ሚጠብቀው ፣ ለዚያ ተጠያቂ መረራ ነው።
-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
-
- Member+
- Posts: 9256
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
I don’t think you guys should dismiss Merera. I think you should listen. I don’t think he’s heartless however he is discussing tough and complicated issue. He could be right or wrong but he is genuine. Be open minded guys.
Here’s a recent discussion on related issue between two guys I highly admire
Here’s a recent discussion on related issue between two guys I highly admire
-
- Member
- Posts: 2162
- Joined: 26 Jan 2010, 12:58
-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
ምን መሰለስ ኢሃድግ? ስመ11 ከሎጂክ ነጻ የሆነ ጨዋ ነው! ሆረስ ምን አለ መሰለህ? "ወይ ክልል ሁሉ ይፍረስ፣ አለያ ሁሉም የክልልነት መብቱ ይከበር"። ይህን አንደኛ ደረጃ ሎጂክ ማያኝክ አንጎል ተሸክሞ ነው የተቸገለው ይህ ዘመድህ!! ምነው ብትረዳው? !
-
- Senior Member+
- Posts: 30837
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
መረራ ለምን መታሰር እንዳለበት ይህን ስሙ !!
-
- Member+
- Posts: 9256
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
Horus,
You should know this is not about Merera. Many folks believe what he believes. This is about idea shared by many and also not shared by many. Your view is simplistic which is not helping
You should know this is not about Merera. Many folks believe what he believes. This is about idea shared by many and also not shared by many. Your view is simplistic which is not helping
-
- Member
- Posts: 2087
- Joined: 23 Feb 2013, 13:02
- Location: Addis Ababa
Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል
Horus,
You are not making any sense what so ever. Stop the insult and come up with logical defence.
You can’t say I get “Gurage region” or get rid of ethnic federalism. You should say ethic federalism is wrong and we should get rid of it. Otherwise you are part of the problem.
You keep calling me “Weyane” while we all know who is more aligning with them.
You are tribalist
You want to have Gurage liberation front
You are an insult for Ethiopia
You should join your TPLF friends in Mekele
You are not making any sense what so ever. Stop the insult and come up with logical defence.
You can’t say I get “Gurage region” or get rid of ethnic federalism. You should say ethic federalism is wrong and we should get rid of it. Otherwise you are part of the problem.
You keep calling me “Weyane” while we all know who is more aligning with them.
You are tribalist
You want to have Gurage liberation front
You are an insult for Ethiopia
You should join your TPLF friends in Mekele