Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by Horus » 23 Aug 2020, 12:49

መረራ ለምንድን ነው የማይታሰረው? እሱ ኢትዮጵያ የማፍረስ ማነው ምብት የሰጠው?

eden
Member+
Posts: 9256
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by eden » 23 Aug 2020, 12:54

አንድ ሰው አገር የማፍረስ አቅም የለውም. ተሳሳትክ

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45799
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by Halafi Mengedi » 23 Aug 2020, 12:55

Horus wrote:
23 Aug 2020, 12:49
መረራ ለምንድን ነው የማይታሰረው? እሱ ኢትዮጵያ የማፍረስ ማነው ምብት የሰጠው?
It already went to hell the way she came or created, what happen Gurage Kililnet, didn't you eat kitfo today to forget what you said last night???

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by Horus » 23 Aug 2020, 13:00

eden wrote:
23 Aug 2020, 12:54
አንድ ሰው አገር የማፍረስ አቅም የለውም. ተሳሳትክ
መረራና አንድ የሽብር መሪ ምንድን ነው ሚለያቸ? ንገረን?

eden
Member+
Posts: 9256
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by eden » 23 Aug 2020, 13:06

መረራ የብሄር ብቻ ፓርቲዎች ይኑሩ አይልም፣ አንተ ግን ይጥፉ ትላለህ. ታድያ ማን ነው ሽብርተኛ? መረራ ወይስ አንተ?

ጥያቄ ነው፣ እንዳይሰማህ

Abere
Senior Member
Posts: 11060
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by Abere » 23 Aug 2020, 13:16

መጀመሪያ ዐብይ አህመድ የመሪነት ብቃት የለውም። አለቃ ገብረሃና እንዳሉት አህያ አህያ እንደሚመራ ነው የምቆጥረው። የዐብይ ዋና ተልዕኮ የጋላ የመገንጠል ጥያቄ ማሳካት ወይም ሌሎችን ጨፍልቆ በበላይነት የመግዛት ነው። ስለዚህ በይዘት ይሁን በግብ ከ መራራ ጉዲና ዓይለይም። የአጃ እና የስንዴ ዘር ሳይሆኑ - የተለያዩ ለማለት ነው። ሁለቱም ለጋላ የበላይነት የሚሰሩ ብልጦች ግን የዐደባባይ ጅሎች ናቸው። በመሰረቱ መራራ ጉዲናን እና ገመቹ መገርሳን አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ውስጥ ሰው እንድ ሞኝ እና ጅል እንደ ሚቆጥራቸው ስንቶቻችን እናውቃለን። እንዴዚህ ዓይነት ጅሎች ናቸው የትርክት ማስተጋቢያ ማጉሊያ የሚሆኑት። እንዴ እኔ የጎሳ ፓርቲን ለማጥፋት የጋላን ጥጋብ ማስተንፈስ ቅድምያ ያስፈልጋል።

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by simbe11 » 23 Aug 2020, 13:46

መራራ እያለ ያለው አገር ትጥፋ ነው:: ድርጅት ይጥፋ ሽብር ከተባለ አገር ትጥፋ ምን እንደሚባል አላውቅም::
በትክክልም መራራ የሽብር አመራር እየሰጠ ነው::
ከአንድ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር እንዲህ የዘቀጠ አስተሳሰብ ካየን እሱ ያስተማራቸውን ምን ብለን እናስባችው?

ሆረስ የሚሉህ,
በአንዱ ፅና:: ኢትዮጵያ ትልና ወዲያው ተገልብጠህ ጉራጌ ትላለህ:: የዘረኝነት ትንሽ የለውም::
eden wrote:
23 Aug 2020, 13:06
መረራ የብሄር ብቻ ፓርቲዎች ይኑሩ አይልም፣ አንተ ግን ይጥፉ ትላለህ. ታድያ ማን ነው ሽብርተኛ? መረራ ወይስ አንተ?

ጥያቄ ነው፣ እንዳይሰማህ

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by Horus » 23 Aug 2020, 13:55

እኔኮ የምለው በጣም ቀላል ነገር ነው። መረራ ነፍጠኛ ብሎ የላከው ኮድ የዘር ማጥፊያ ኮድ ነው። በዚህ ወንጀል ብቻ ቅሊቲ መላክ አለበት ። እሱ ስቪል ህብረተሰብ ውስጥ መኖር የለበትም አሸባሪ ስለሆነ።

ሌላ የምለው ይህን ማለቂያ የሌለው ቅሻሻ ዎያኔ ያመጣው የዘር ካንሰር ላንዴም ለሁሌም ሚጠፋው የዘር ፓርት ሕገ ወጥ ሲሆን ነው በቃ !

eden
Member+
Posts: 9256
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by eden » 23 Aug 2020, 14:01

simbe11 wrote:
23 Aug 2020, 13:46
መራራ እያለ ያለው አገር ትጥፋ ነው::
የቱ ላይ ነው እንደዛ ያለው?

eden
Member+
Posts: 9256
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by eden » 23 Aug 2020, 14:15

Horus wrote:
23 Aug 2020, 13:55
የዘር ፓርት ሕገ ወጥ

ለምንድን ነው የማይታሰረው?
ከማሰር ወይም በህግ ከማገድ፣ የመረራን ተከታዮች ለምን ወደ አንተ ሃሳብ እንዲመጡ አታስረዳም?

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by Horus » 23 Aug 2020, 15:08

eden wrote:
23 Aug 2020, 14:15
Horus wrote:
23 Aug 2020, 13:55
የዘር ፓርት ሕገ ወጥ

ለምንድን ነው የማይታሰረው?
ከማሰር ወይም በህግ ከማገድ፣ የመረራን ተከታዮች ለምን ወደ አንተ ሃሳብ እንዲመጡ አታስረዳም?
ይህ ስብሰባኮ በሃሳብ ወደ አንድነት ለመምጣት ነበር አላማው። ያ ወራዳ የሚኤሶን ልክስክስ አሁን የጋላ ተገንጣይ ሆኖ በነፈፍጠኛ ኮድ ጄኖሳይድ ያውጃል ፣አለም ሁሉ በሚሰማው መድረክ ማለት ነው። ደሞ አቢይን እንደ እኩያው መስደብ ማቆም አለበት ። የሱ ቦታ አሁን ትንሽ ቃሊቲ እንዲቀዘቅዝ ማድረግ ነው ። እነዚህ ናቸው ምስኪኑን ኦሮሞ ሚያስፈጁት ። ወታደሩ ተናገረኮ ለሽብር የወጣን ሞት ነው ሚጠብቀው ፣ ለዚያ ተጠያቂ መረራ ነው።


simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by simbe11 » 23 Aug 2020, 16:32

ጉንጭ አልፋ ክርክር ሆነ፡፡
እንዳያማህ ጥራው እንዳይባላ ግፋው
ኪድ አይትበሎ ከምዝከይድ ግበሮ
አንድን ወራሪ አንድን ተወራሪ ማድረግ ምን ማለት ነው?
ለመሆኑ የመራራ ምንጭ እሱ እንዳለው የፈረንጅ ጸሃፊ ነው ወይስ የወያኔ ጸሃፊ ከፕላኔት ሆቴል ነው?
eden wrote:
23 Aug 2020, 14:01
simbe11 wrote:
23 Aug 2020, 13:46
መራራ እያለ ያለው አገር ትጥፋ ነው::
የቱ ላይ ነው እንደዛ ያለው?

eden
Member+
Posts: 9256
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by eden » 23 Aug 2020, 17:15

I don’t think you guys should dismiss Merera. I think you should listen. I don’t think he’s heartless however he is discussing tough and complicated issue. He could be right or wrong but he is genuine. Be open minded guys.

Here’s a recent discussion on related issue between two guys I highly admire


EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by EPRDF » 23 Aug 2020, 17:51

simbe11 wrote:
23 Aug 2020, 13:46

ሆረስ የሚሉህ,
በአንዱ ፅና:: ኢትዮጵያ ትልና ወዲያው ተገልብጠህ ጉራጌ ትላለህ:: የዘረኝነት ትንሽ የለውም::
ዋጆ Horus በኣማራ ልሂቃን የሰበለጠነ ዘረኛ ነው። ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የሚለው እኮ፣ ኢትዮጵያ ልክ እንዳሰለጠነው የኣማራ ልሂቅ የመሸሸጊያ ጭንብሉ ናት። ኢትዮጵያ የሚለውን ስም ከጣለማ ዕርቃኑን ይቀራል፣ ስለዚህ ጭራሽ....

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by Horus » 23 Aug 2020, 18:57

EPRDF wrote:
23 Aug 2020, 17:51
simbe11 wrote:
23 Aug 2020, 13:46

ሆረስ የሚሉህ,
በአንዱ ፅና:: ኢትዮጵያ ትልና ወዲያው ተገልብጠህ ጉራጌ ትላለህ:: የዘረኝነት ትንሽ የለውም::
ዋጆ Horus በኣማራ ልሂቃን የሰበለጠነ ዘረኛ ነው። ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የሚለው እኮ፣ ኢትዮጵያ ልክ እንዳሰለጠነው የኣማራ ልሂቅ የመሸሸጊያ ጭንብሉ ናት። ኢትዮጵያ የሚለውን ስም ከጣለማ ዕርቃኑን ይቀራል፣ ስለዚህ ጭራሽ....
ምን መሰለስ ኢሃድግ? ስመ11 ከሎጂክ ነጻ የሆነ ጨዋ ነው! ሆረስ ምን አለ መሰለህ? "ወይ ክልል ሁሉ ይፍረስ፣ አለያ ሁሉም የክልልነት መብቱ ይከበር"። ይህን አንደኛ ደረጃ ሎጂክ ማያኝክ አንጎል ተሸክሞ ነው የተቸገለው ይህ ዘመድህ!! ምነው ብትረዳው? ! :lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 30837
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by Horus » 23 Aug 2020, 19:54

መረራ ለምን መታሰር እንዳለበት ይህን ስሙ !!

eden
Member+
Posts: 9256
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by eden » 23 Aug 2020, 21:12

Horus,

You should know this is not about Merera. Many folks believe what he believes. This is about idea shared by many and also not shared by many. Your view is simplistic which is not helping

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: የዘር ፓርቲዎች ሕገ ወጥ ካልሆኑ አቢይም ይወርዳል፣ ወታደሩ ስልጣን ይይዛል

Post by simbe11 » 23 Aug 2020, 21:40

Horus,
You are not making any sense what so ever. Stop the insult and come up with logical defence.
You can’t say I get “Gurage region” or get rid of ethnic federalism. You should say ethic federalism is wrong and we should get rid of it. Otherwise you are part of the problem.
You keep calling me “Weyane” while we all know who is more aligning with them.
You are tribalist
You want to have Gurage liberation front
You are an insult for Ethiopia
You should join your TPLF friends in Mekele

Horus wrote:
23 Aug 2020, 18:57
EPRDF wrote:
23 Aug 2020, 17:51
simbe11 wrote:
23 Aug 2020, 13:46

ሆረስ የሚሉህ,
በአንዱ ፅና:: ኢትዮጵያ ትልና ወዲያው ተገልብጠህ ጉራጌ ትላለህ:: የዘረኝነት ትንሽ የለውም::
ዋጆ Horus በኣማራ ልሂቃን የሰበለጠነ ዘረኛ ነው። ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ የሚለው እኮ፣ ኢትዮጵያ ልክ እንዳሰለጠነው የኣማራ ልሂቅ የመሸሸጊያ ጭንብሉ ናት። ኢትዮጵያ የሚለውን ስም ከጣለማ ዕርቃኑን ይቀራል፣ ስለዚህ ጭራሽ....
ምን መሰለስ ኢሃድግ? ስመ11 ከሎጂክ ነጻ የሆነ ጨዋ ነው! ሆረስ ምን አለ መሰለህ? "ወይ ክልል ሁሉ ይፍረስ፣ አለያ ሁሉም የክልልነት መብቱ ይከበር"። ይህን አንደኛ ደረጃ ሎጂክ ማያኝክ አንጎል ተሸክሞ ነው የተቸገለው ይህ ዘመድህ!! ምነው ብትረዳው? ! :lol: :lol:

Post Reply