አሁን አማራ ወደ ስልጣን እየተጠጋ ያለበት አካሄድ ነው ያለው: እናም ባልበሰሉ ሰዎች የሚደረገው ብጥበጣ አማራን ለመልሶ ትርምስ ነው የሚዳርገው:: የበሰለና የሰከነ ስትራተጂ ነው የሚያስፈልገው:: ከላይ ሱፍ ለብሰው ትልቅ ሰው እና የበሰሉ የሚመስሉ ውስጣቸው ከህፃን ልጅ ያልተሻለ አስተሳሰብ ነው ያላቸው:: ምንም ነገር ለማድረግ ሲታሰብ: ጥቅሙና ጉዳቱ መጠናት አለበት:: ከጉዳቱ በኃላ ምን ሊመጣ እንደሚችል መታሰብ አለበት:: ይህን የማይደርግ ሁሉ እና በደመነፍስ የሚመራ ሁሉ በአማራ ስም የሚነግድ ነው::
አሁን እንደምናየው በሁሉም አቅጣጫ መደናበር ይታያል: ምክንያቱ ደሞ አማራ ትንፋሽ አገኘ የሚል ይመስለኛል:: እናም የሆነ ሰበብ ፈልገው አማራን እንደገና ቀውስ ውስጥ ሊከቱት ይመኛሉ::
እርግጥ ደመቀ መኮንን ግርም የሚል የአማራ አመራር ቢሆንም: ለደመቀ ትልቅነትና ስልጣን ካልያዘ ብለው ሽንጣቸውን ይዘው ሲጋደሉ የነበሩት የአማራ አክትቪስቶች ነበሩ:: እና ሊያፍሩ ይገባቸዋል:: በየግዜው ማንም የፈለገውን በተመኘ ቁጥር ሁሉም ያንን አያቀነቅንም:: የአማራ አክቲቪስት በደመነፍስ ከመጋለብ መስከንና መብሰል አለበት::
አማራ አሁን የሚያስፈልገው ስልጣን መያዝ ነው እንጂ በየግዜው ችግር እየፈለፈለ መርዶ መቀመጥ አይደለም::
-
- Member
- Posts: 4206
- Joined: 27 Sep 2017, 21:56
-
- Senior Member
- Posts: 11695
- Joined: 02 Feb 2020, 13:00
- Location: Abysinnia Highlands
Re: አሁን የሚያስፈልገን አብይን መገዝገዝ ነው:: ያልተጠና ግድያና ሽብር ትርፉ አለመብሰልን ነው የሚያሳየን
Demeke Mekonnen Denkoro Buda garbage ADP aka Amhara Poverty Party. Who would support such a dead zombie