-
- Member
- Posts: 1597
- Joined: 30 Jul 2014, 12:46
ስለዚህ ውድ ኢትዮጵያውያኖች ሆይ! ዶር ዓቢይ ማርና ወተት ሲግታችሁ፤ ማርና ወተቱን ብሉ ጠጡ፤ ራሳችሁን ግን በጥንቃቄ ጠብቁ፤ የመከራ ድግስ ተደግሶላችሁ ሊሆን ይችላልና።
ስለዚህ ውድ ኢትዮጵያውያኖች ሆይ! ዶር ዓቢይ ማርና ወተት ሲግታችሁ፤ ማርና ወተቱን ብሉ ጠጡ፤ ራሳችሁን ግን በጥንቃቄ ጠብቁ፤ የመከራ ድግስ ተደግሶላችሁ ሊሆን ይችላልና።
-
- Member
- Posts: 2155
- Joined: 26 Sep 2013, 09:27
Re: ስለዚህ ውድ ኢትዮጵያውያኖች ሆይ! ዶር ዓቢይ ማርና ወተት ሲግታችሁ፤ ማርና ወተቱን ብሉ ጠጡ፤ ራሳችሁን ግን በጥንቃቄ ጠብቁ፤ የመከራ ድግስ ተደግሶላችሁ ሊሆን ይችላልና።
Its already in his book እርካብና መንበር። while Abiy is progressively creating great gaIIa Ethiopia, other gaIIas are impatient and wanted to overtake everything by killing, burning, social engineering and invading
-
- Member
- Posts: 627
- Joined: 16 Jun 2013, 16:34
Re: ስለዚህ ውድ ኢትዮጵያውያኖች ሆይ! ዶር ዓቢይ ማርና ወተት ሲግታችሁ፤ ማርና ወተቱን ብሉ ጠጡ፤ ራሳችሁን ግን በጥንቃቄ ጠብቁ፤ የመከራ ድግስ ተደግሶላችሁ ሊሆን ይችላልና።
[ዶር አቢይ ቅን ልቦና ያለው: አርቆ የሚያስብ: ሠርቶ የሚይሳይ ታላቅ መሪ ነው:: እጅግ ሊሳሳለት ሊታገዝ የሚገባው መሪ ነው:: ጥላቻው መጠላለፉ እና ጎጠኝነቱ እንዲህ ከላይ እንደምናነባቸው አይነት አስተዋይነት የሚጎላቸው በክፋት የተሞሉ አእምሮዎች አካላደናቀፉን እና ከእንዲህ አይነቱ መሪ ጋር ጥቂት አመታት መራመድ ከቻልን ታላቅ ተስፋ ያለን ህዝቦች ነን::/b]
-
- Member
- Posts: 2155
- Joined: 26 Sep 2013, 09:27
Re: ስለዚህ ውድ ኢትዮጵያውያኖች ሆይ! ዶር ዓቢይ ማርና ወተት ሲግታችሁ፤ ማርና ወተቱን ብሉ ጠጡ፤ ራሳችሁን ግን በጥንቃቄ ጠብቁ፤ የመከራ ድግስ ተደግሶላችሁ ሊሆን ይችላልና።
ይህ እውን እሚሆነው የክልል ደናቁርቶች እና የጎሳ ክልሎች ከጠፉ ብቻ ነው፣፣ ይህ ካልሆነ ግን ገና ሚልዮኖች የጥፋት ሰለባ ይሆናሉ፣ በዘር የተደራጁ ከእውቀት የፀዱ መሀይሞች በሰው ደምና በሀገር ሀብት ይደልባሉ፣፣