Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

sesame
Member+
Posts: 5937
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ህወሓት ወደ ፌደራል መንግስት ሽምግልና ብትልክም ፊት የሚሰጣት አላገኘችም! ወይ ውርደት

Post by sesame » 27 Jul 2020, 17:00

So the Stinkos are now waving the white flag. It is too little too late. Would anyone who has Alamin Abdelatif's old song ቀደም ኔሩ: ቀደም ኔሩ ክብረትካ ምሕላው please upload it to youtube.

abel qael
Senior Member
Posts: 10765
Joined: 07 May 2007, 03:21
Location: gumamistan

Re: ህወሓት ወደ ፌደራል መንግስት ሽምግልና ብትልክም ፊት የሚሰጣት አላገኘችም! ወይ ውርደት

Post by abel qael » 27 Jul 2020, 17:07

qinxiram hamedgibi, did you forget HadushAlem beloma is minister in meshrefet cabinet? He works next room to Meshrefet, anchi dedebb hamasenite buchila, yehonsh arogit, how can maititi aka the pregnant messay mekonnen fabricate news everyday and cheat you. Weyane told meshrfet there is no negotiation with Tigray only,negotiation must be on national level, Period. Meshrefet just begged weyane yesterday using his
totally broken pseudo-igrigna on FANA TV, the Weyane TV he stole from us temporarily.
Sesamit, you're just full of it, every single day you come here with fake news about Tigray to help you ma'sturbate as you dig your megal hamasenay mitri and meakor with your di'ldos.

sesame
Member+
Posts: 5937
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ህወሓት ወደ ፌደራል መንግስት ሽምግልና ብትልክም ፊት የሚሰጣት አላገኘችም! ወይ ውርደት

Post by sesame » 27 Jul 2020, 17:42

Abel we Qael,

Man, I hope the Weyane thieves are paying you for all that you are doing for them. Otherwise, very soon, they will be history and you will be heading to the nearest mental asylum.

ፈንቅል-Fenkel
15h ·

📣📣ሌላ #ሰበር ዜና።

#የወዲ #ኣፎም (ኢሱ) #መንግሥት እና ህዝቢ #ኤሪትራ ኣሻፈረኝ ኣሉ።
#ቀን #ሲጥል እንዲህ ነው።

ማምሻዉን #ከአስመራ ከተማ የወጣው መረጃ መቀሌ ላይ ወያኔ ህወሃቶችን ለቅሶ አስቀምጧቸዋል እየተባለ ነው።

ህዝቢ #ኤሪትራ እና የወዲ #ኣፎም መንግሥት የወያኔ ጥያቄን ውድቅ ማድረጋቸውን በይፋ አሳወቁ።

ሕውሃት ወያኔ በስራ አስፈፃሚ ደረጃ በቅርቡ ባደረገችው ወሳኝ ስብሰባ የትግራይ ህዝብ እና የኤርትራ ህዝብ አንድ ነው።
ይህንንም የማረጋገጥ ሃላፊነት ያለብን እኛ ነን።
ስለሆነም ለኤርትራ ህዝብ ግልጽ መልዕክት በየሚዲያው በመውጣት እናቅርብ እና የመጨረሻ እድላችንን እንሞክር የሚል ሀሳብ በኣይተ ጌታቸው ረዳ አቅራቢነት በወያኔ ስራ አስፈጻሚ ውሳኔ ፀድቆ ነበር።

መንግሥቲ #ኤሪትራም ሆነ ህዝቢ #ኤሪትራ የወያኔ ሕወሓቶቹን ጥያቄ ቀድመው ስለሁኔታው ስለሰሙ #ወያኔ ምንም ብትል ምንም #ከህዝቢ #ኤሪትራ ይቅርታ አታገኝም።

#IT IS OVER! #ህዝቢ #ኤሪትራ ላለፉት #20 ዓመታት ለነበረን ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ ማህበራዊ እና አካባቢያዊ ፖለቲካዎች መከራ ተጠያቂዋ ወያኔ እና አመራሮቿ ናቸው።

ስለሆነም እኛ #ኤሪትራውያን ከወያኔ ለሚቀርብ ማንኛውም የአብረን እንስራ ጥያቄ ጆሮ የለንም የሚል ግልጽ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ከመልእክቶቹ መካከል የተተረጎመው ዋና ዋና ነጥብ ይህንን ይመስላል
እኛ #ኤሪትራውያን የአይናችን ቀለም ስላላመረ በግጭት አለቃዋ ወያኔ ትዕዛዝ ከሞቀ እና ተዋደን ከምንኖረው የኢትዮጵያ ህዝብ ተነጥለን በረሃ ላይ ተጥለናል።

ይህንን ቶንኮል ለመቼም አንረሳውም።

እኛ ኤሪትራውያን ከተቀረው እና ከልብ ከሚወደን ብዙሃን የኢትዮጵያ ህዝብ እንድንዋጋ እና በፀብ ውስጥ ላለፉት 20 ዓመታት እንድናልፍ የተደረግነው በዚህ ተንኮለኛ የወያኔ ሕወሓት ቡድን ነው።

በመሪዎቻችን ጠቅላይ ሚኒስቴር #ዶክተር #አብይ አህመድ እና ፕሬዚደንት #ኢሳያስ #አፈወርቂ ጥረት አሁን ልናድሰው የፈቀድነውን ተግባራዊ አንድነት እና ቀና አስተሳሰብን ለመበረዝ ቀን ከሌት እየሰራ ያለው ይኸው የሕወሓት ቡድን በቅርቡ ሟች የሚሆን ነው።

ከነዚህ ከወያኔዎች ጋር ፍፃሜ ዓለም ድረስ አንተባበርም።

#የኤሪትራ ህዝብ በማንኛውም ወቅት ለኢትዮጵያ እና ለወንድም የትግራይ ህዝብ ጠላት አይሆንም አይደለምም።

ክልል ትግራይ እንደ ተቀረው #ህዝቢ #ኢትዮጵያ ነፃ እንዲወጣ በግልፅ ከተጠየቀን እና የኤርትራውያን እገዛ ካስፈለገ ለመርዳት ዝግጁ ነን ብለዋል።

ይኸው ነው።


pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ህወሓት ወደ ፌደራል መንግስት ሽምግልና ብትልክም ፊት የሚሰጣት አላገኘችም! ወይ ውርደት

Post by pushkin » 27 Jul 2020, 17:51

:lol: :lol: :lol: :lol:
sesame wrote:
27 Jul 2020, 17:42
Abel we Qael,

Man, I hope the Weyane thieves are paying you for all that you are doing for them. Otherwise, very soon, they will be history and you will be heading to the nearest mental asylum.

ፈንቅል-Fenkel
15h ·

📣📣ሌላ #ሰበር ዜና።

#የወዲ #ኣፎም (ኢሱ) #መንግሥት እና ህዝቢ #ኤሪትራ ኣሻፈረኝ ኣሉ።
#ቀን #ሲጥል እንዲህ ነው።

ማምሻዉን #ከአስመራ ከተማ የወጣው መረጃ መቀሌ ላይ ወያኔ ህወሃቶችን ለቅሶ አስቀምጧቸዋል እየተባለ ነው።

ህዝቢ #ኤሪትራ እና የወዲ #ኣፎም መንግሥት የወያኔ ጥያቄን ውድቅ ማድረጋቸውን በይፋ አሳወቁ።

ሕውሃት ወያኔ በስራ አስፈፃሚ ደረጃ በቅርቡ ባደረገችው ወሳኝ ስብሰባ የትግራይ ህዝብ እና የኤርትራ ህዝብ አንድ ነው።
ይህንንም የማረጋገጥ ሃላፊነት ያለብን እኛ ነን።
ስለሆነም ለኤርትራ ህዝብ ግልጽ መልዕክት በየሚዲያው በመውጣት እናቅርብ እና የመጨረሻ እድላችንን እንሞክር የሚል ሀሳብ በኣይተ ጌታቸው ረዳ አቅራቢነት በወያኔ ስራ አስፈጻሚ ውሳኔ ፀድቆ ነበር።

መንግሥቲ #ኤሪትራም ሆነ ህዝቢ #ኤሪትራ የወያኔ ሕወሓቶቹን ጥያቄ ቀድመው ስለሁኔታው ስለሰሙ #ወያኔ ምንም ብትል ምንም #ከህዝቢ #ኤሪትራ ይቅርታ አታገኝም።

#IT IS OVER! #ህዝቢ #ኤሪትራ ላለፉት #20 ዓመታት ለነበረን ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ ማህበራዊ እና አካባቢያዊ ፖለቲካዎች መከራ ተጠያቂዋ ወያኔ እና አመራሮቿ ናቸው።

ስለሆነም እኛ #ኤሪትራውያን ከወያኔ ለሚቀርብ ማንኛውም የአብረን እንስራ ጥያቄ ጆሮ የለንም የሚል ግልጽ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ከመልእክቶቹ መካከል የተተረጎመው ዋና ዋና ነጥብ ይህንን ይመስላል
እኛ #ኤሪትራውያን የአይናችን ቀለም ስላላመረ በግጭት አለቃዋ ወያኔ ትዕዛዝ ከሞቀ እና ተዋደን ከምንኖረው የኢትዮጵያ ህዝብ ተነጥለን በረሃ ላይ ተጥለናል።

ይህንን ቶንኮል ለመቼም አንረሳውም።

እኛ ኤሪትራውያን ከተቀረው እና ከልብ ከሚወደን ብዙሃን የኢትዮጵያ ህዝብ እንድንዋጋ እና በፀብ ውስጥ ላለፉት 20 ዓመታት እንድናልፍ የተደረግነው በዚህ ተንኮለኛ የወያኔ ሕወሓት ቡድን ነው።

በመሪዎቻችን ጠቅላይ ሚኒስቴር #ዶክተር #አብይ አህመድ እና ፕሬዚደንት #ኢሳያስ #አፈወርቂ ጥረት አሁን ልናድሰው የፈቀድነውን ተግባራዊ አንድነት እና ቀና አስተሳሰብን ለመበረዝ ቀን ከሌት እየሰራ ያለው ይኸው የሕወሓት ቡድን በቅርቡ ሟች የሚሆን ነው።

ከነዚህ ከወያኔዎች ጋር ፍፃሜ ዓለም ድረስ አንተባበርም።

#የኤሪትራ ህዝብ በማንኛውም ወቅት ለኢትዮጵያ እና ለወንድም የትግራይ ህዝብ ጠላት አይሆንም አይደለምም።

ክልል ትግራይ እንደ ተቀረው #ህዝቢ #ኢትዮጵያ ነፃ እንዲወጣ በግልፅ ከተጠየቀን እና የኤርትራውያን እገዛ ካስፈለገ ለመርዳት ዝግጁ ነን ብለዋል።

ይኸው ነው።

quindibu
Member
Posts: 3279
Joined: 31 Dec 2010, 13:17

Re: ህወሓት ወደ ፌደራል መንግስት ሽምግልና ብትልክም ፊት የሚሰጣት አላገኘችም! ወይ ውርደት

Post by quindibu » 27 Jul 2020, 20:56

The Adwa mafia is a spent force.....and obviously, time isn't on its side either. Besides, language may be another constrain since mutually understood words have their own distinguished meanings in Woyane's world. So, let's first begin the ሽምግልና by defining what they meant by 'ሽምግልና'? :P




Post Reply