-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
[የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
ማነው ወራጅ:- ኦቦ ዳውድ ኢብሳ
ማነው አውራጅ:- ዝርዝር አለን ተረጋግተው ይጥብቁ!
ማነው አውራጅ:- ዝርዝር አለን ተረጋግተው ይጥብቁ!
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
ዳውድ ኢብሳ ጡረታ ወጣ ነው የምትለኝ??
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
የዳውድ ኢብሳ ነገር እኮ በጣም የሚገርም ነው፡፡ በቃ "ማነው ትጥቅ አስፈች፣ ማነውስ ትጥቅ ፈች" አንዳሉ እንደዛቱ ከነ ሙሉ ትጥቃቸው ጥሩታ ወጡ ማለት ነው?Revelations wrote: ↑27 Jul 2020, 10:30ለደህንነታቸው ሲባል ስልካቸው በቴሌ በመቆለፉ የወደፊት እቅዳቸውን ልንጥይቃቸው አልቻልንም:: ግና እንደታጠቁ ጡረታ አለ ወይይይይይ?!
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
የአስወራጆቹን ስም ይቆይና የአውራጆቹን ስም እናስቀድም
ኢብሳ ነገዎ (የአውራጆች መሪ)
ቶሌራ አዳባ
አቶምሳ ኩምሳ
ቀጀላ መርዳሳ
አራርሶ ቢቂላ (ስልጣን ተረካቢ)
ጃዊሳ ጋቢሳ
ሚኪያስ ኢርቆ
ዋቆ ኩኔ
ኢብሳ ነገዎ (የአውራጆች መሪ)
ቶሌራ አዳባ
አቶምሳ ኩምሳ
ቀጀላ መርዳሳ
አራርሶ ቢቂላ (ስልጣን ተረካቢ)
ጃዊሳ ጋቢሳ
ሚኪያስ ኢርቆ
ዋቆ ኩኔ
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
ንኡስ አስወራጆች (ከኦዲፍ - ODF)
ኦቦ ሌንጮ ለታ (የቀድሞ ኦኔግ መሪ)
ኦቦ ሌንጮ ባቲ (የቀድሞ ኦኔግ መሪ)
ኦቦ በያን አሶባ (የቀድሞ ኦኔግ መሪ)
ኦቦ ሌንጮ ለታ (የቀድሞ ኦኔግ መሪ)
ኦቦ ሌንጮ ባቲ (የቀድሞ ኦኔግ መሪ)
ኦቦ በያን አሶባ (የቀድሞ ኦኔግ መሪ)
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
ሌንጮ ባቲ በውጭ ጉዳይ በኩል የአብይ አሀመድ ከፍተኛ አማካሪ ሆኖ እየሰራ ያለ ሰው እኮ ነው፡፡ አንድ ሰው በአንድ ግዜ የሁለት ፓርቲ አገልጋይ ሊሆን ይቻላል? Conflict of interest?
-
- Senior Member
- Posts: 11071
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
አሁን አቶ ዳውድ ዒብሣ በህግ ያለመከሰስ መብቱ ተገፏል ወይስ አልተገፈፈም? ከነ ጦር መሣሪያው ጡረታ እንዴ ወጣ በህግ ያለመጠየቅ መብቱም አብሮት ጡረታ ወጥቷል ማለት ነው? መልከ ጥፉን በስም ይደግፉ ይባላል ዐብይ ሀቀኛ ከሆነ ለምን ኦነግ የሚባል ትርጉም ዐልባ የጥፋት ድርጅት አይዘጋም። የዓሣ ግማቱ ከጭንቅላቱ - ከታች አስከ ላይ ድረስ ያለው ትርጉም ዐልባው ኦነግ ነው። ዳውድ ዒብሳ ብቻውን አይደለም።
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
ዋና አስወራጆች
ጠቅላይ ኮሎነል አቢይ አህመድ
ኦቦ መከላከያ ለማ መገርሳ
ኦቦ አባዱላ ገመዳ
ጠቅላይ ኮሎነል አቢይ አህመድ
ኦቦ መከላከያ ለማ መገርሳ
ኦቦ አባዱላ ገመዳ
-
- Member+
- Posts: 7989
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
Revelations ዋናው ጥያቄ አሁን እነዚህ አስወራጆች ኦነግ ሸኔን እና ኮማንደር ጃል ማሮን ምንድን ነው የሚያደርጉት?
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
My friend, that kind of policy only apply in western democracies. In Ethiopia, whoever is in power arrests whomever they want. And Obo Daud Ibssa wasn't going for democracy either. The all fit together just fine. ለማንኛውም ግን ኦቦ ዳውድ እቤታቸው ተቀምጥው ደህንነታቸው በወታደር እየተጠበቀ ነው:: ጃል መሮ እስኪመጣን የጥበቃውን ስራ እስኪረከብ ድረስ::
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
Please wait, video is loading...
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
ነገር ግን የግንባሩ ሊቀ መንበር በከተማው ውስጥ እያሉ፣ በሚመሩት ድርጅት ስብሰባ ላይ ሳይገኙ ውይይቱን ስለማድረጋቸውና አቶ ዳውድ ስለስብሰባው የሚያውቁት ነገር ስለመኖሩ ከቢቢሲ ለተጠየቁት ጥያቄ አቶ አራርሶ መልስ ሰጥተዋል።
“አቶ ዳውድ የተለየ ጉዳይ ስለገጠማቸው እየተንቀሳቀሱ የዕለተ ከዕለት ሥራቸውን ማከናወን አልቻሉም። ስለዚህም ስብሰባችን ላይ መገኘት አልቻሉም” ብለው፤ ይሁን እንጂ ስለ ጉዳዩ ከአቶ ዳውድ ጋር ተነጋግረውበት እንደነበር ገልጸዋል።
ጨምረውም፤ ስብሰባው እንዲካሄድ የሊቀ መንበሩን ይሁንታ እንዳገኙ በመጥቀስ “ውይይታችንን ሳንጨርስ ኔትዎርክ ተቋርጦ ነበር። ነገር ግን የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር [ጉሚ ሰባ] ተሰብስቦ እንዲመክር ተስማምተን ነበር” ብለዋል።
ዋናው ሊቀ መንበር ባለመገኘታቸው በምክትሉ የሚመራ አይነት ሰብሰባ መካሄዱን በመግለጽ፤ በዚህም ሊቀ መንበሩን ጨምሮ “ምንም አይነት ሹም ሽር አልተካሄደም” ሲሉ አስረግጠው ተናግረዋል።
አቶ አራርሶ ቢቂላ ይህንን ይበሉ እንጂ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ቢሮ ኃላፊ የሆኑት ገዳ ኦልጅራ (ዶ/ር) ግን የተካሄደውን ስብሰባ በተመለከተ የተለየ ሃሳብ እንዳላቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል።
"ትናንት በአቶ አራርሶ ቢቂላ የተመራው ሰብሰባ የድርጅቱ እውቅና የለውም” በማለት ስብሰባው በግንባሩም ሆነ በሊቀ መንበሩ የማይታወቅ መሆኑን ለቢቢሲ ገልጸዋል።
አቶ አራርሶ፤ ከአቶ ዳውድ ስብሰባ ለማካሄድ ፍቃድ እንደተሰጣቸው ተናግረው ስብሰባ ሲጠሩ፤ ገዳ (ዶ/ር) ወደ አቶ ዳውድ እንደደወሉና፤ አቶ ዳውድ ስለ ስብሰባው መረጃ እንዳልደረሳቸው እንደገለጹላቸው ተናግረዋል።
ያለ ድርጅቱ ሊቀ መንበር እውቅና ስብሰባ ማካሄድ ተገቢ አይደለም ብለው ለስብሰባ የሄዱ ሰዎችን እንደከለከሉ ገልጸው፤ “ሲከለከሉ የታጠቁ የመንግሥት አካላትን ይዘው መጥተው፣ በጉልበት ገብተው ነው ስብሰባቸውን ያካሄዱት። ስብሰባው ሕጋዊ አልነበረም” ብለዋል።
ገዳ (ዶ/ር) አያይዘውም ስብሰባው ላይ የተነሱ አጀንዳዎችን እንደማያውቁ ተናግረዋል።
በስብሰባው ሹም ሽር ተካሂዶ፤ በአቶ ዳውድ ምትክ አቶ አራርሶ ሊቀ መንበር ሆነዋል የሚል ወሬ እንደተናፈሰ ጠቅሰን፤ እውነት ስለመሆኑ ሲጠየቁም እሳቸውም ተጨባጭ መረጃ እንዳልደረሳቸው አስረግጠው፤ “ከወሬ ያለፈ አይመስለኝም። ለዚያ የሚያበቃ ስብሰባ አይደለም” ብለው ምላሽ ሰጥተዋል።
ቢቢሲ ካናገራቸው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አመራር አባላት በተጨማሪ ለተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ስለተፈጠረው ነገር የሚሰጡት ማብራሪያ እርስ በርሱ የሚቃረን ሲሆን ግለሰቦች ከሚሰጡት ምላሽ ውጪ እስካሁን ከግንባሩ ተሰጠ መግለጫ የለም።
ሊቀመንበሩ ከአቶ ዳውድ ኢብሳ ከመኖሪያቸው መውጣት እንዳልቻሉ እንዲሁም የስልክ ግንኙነት ስለሌላቸው በድርጅቱ ውስጥ እተካሄደ ስላለው ነገር ቁርጥ ያለ ነገር ለመስማት አልተቻለም።
-
- Senior Member+
- Posts: 33724
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: [የእለቱ ሰባራ ዜና] ትጥቅ ማውረዳቸው ባይታወቅም እሳቸው ከስልጣን መውረዳቸው ተሰምቷል
Please wait, video is loading...