Re: ⚡❗ ልብ ሰባሪ ዜና ከወደ ትግራይ❗⚡
Posted: 20 Jul 2020, 18:01
Digital Weyane wrote: ↑19 Jul 2020, 13:56ልብን የሚያረሰርስ ሰበር ዜና!!
በዉሸታቸው ኢንተርኔትን ያንቀጠቀጡ የዓድዋ ወያኔዎች ላፕቶፓቸው ይዘው ለዉጊያ ተዘጋጅተዋል። አስፈላጊው ዲጂታላዊ መስዋእትነት እንደሚከፍሉም በታላቅ ወያኔያዊ ወኔ ገለፁ።
Digital Weyane wrote: ↑19 Jul 2020, 13:56ልብን የሚያረሰርስ ሰበር ዜና!!
በዉሸታቸው ኢንተርኔትን ያንቀጠቀጡ የዓድዋ ወያኔዎች ላፕቶፓቸው ይዘው ለዉጊያ ተዘጋጅተዋል። አስፈላጊው ዲጂታላዊ መስዋእትነት እንደሚከፍሉም በታላቅ ወያኔያዊ ወኔ ገለፁ።
Digital Weyane wrote: ↑22 Jul 2020, 03:39ደቂ ዓድዋ ልዓና ልተጋሩ "ጎሓፍ!" እላበሉ ልነዊሕ ግዝየ ክሳድና ረጊፆምና። አው ቀረባ ግዝየ መን ጎሓፍ ሙዃኑ ብደምቢ ከነርእዮም እይና።
Digital Weyane wrote: ↑18 Jul 2020, 18:35የዓድዋ ወያኔዎች "ጉሓፍ ፅረጉለይ!"፣ ትርጉሙም "ቆሻሻውን ጥረጉልኝ/አስወግዱልኝ!" በማለት በወቅቱ የመከላከያ ሃላፊ በነበረው የዓድዋ ተወላጅ ፌርማ አማካኝነት 36,000 የትግራይ ታጋዮችን አባረሩ። ከነዚሁም 14,000 በአዲስ አበባ ጎዳናዎች በልመና ስራ ተሰማርተው ይኖሩ ነበር። ጥያቄ ያነሱ 5,000 የሚሆኑ ከተራ ታጋይ እስከ ኮሎኔል ድረስ ደግሞ ታሰሩ። በእስር ቤቱ 1,500 ታጋዮች በአንድ ቀን መርዝ ጠጥተው በአንድ ጉድጓድ ተቀብረዋል። 2,000 የሚሆኑ ታጋዮች ደግሞ በተላላፊ የሳምባ በሽታ እስር ቤቱ ውስጥ ሞተዋል።
wegri wrote: ↑25 Jul 2020, 15:26Digital Weyane wrote: ↑18 Jul 2020, 18:35የዓድዋ ወያኔዎች "ጉሓፍ ፅረጉለይ!"፣ ትርጉሙም "ቆሻሻውን ጥረጉልኝ/አስወግዱልኝ!" በማለት በወቅቱ የመከላከያ ሃላፊ በነበረው የዓድዋ ተወላጅ ፌርማ አማካኝነት 36,000 የትግራይ ታጋዮችን አባረሩ። ከነዚሁም 14,000 በአዲስ አበባ ጎዳናዎች በልመና ስራ ተሰማርተው ይኖሩ ነበር። ጥያቄ ያነሱ 5,000 የሚሆኑ ከተራ ታጋይ እስከ ኮሎኔል ድረስ ደግሞ ታሰሩ። በእስር ቤቱ 1,500 ታጋዮች በአንድ ቀን መርዝ ጠጥተው በአንድ ጉድጓድ ተቀብረዋል። 2,000 የሚሆኑ ታጋዮች ደግሞ በተላላፊ የሳምባ በሽታ እስር ቤቱ ውስጥ ሞተዋል።
ለዚህ ኑሮ ነው 17 ኣመት የተዋጉት? በጣም ያሳዝናል። የወያነ ጭካነ መጨረሻ የለውም።
RIP. ተራራን ያንቀጠቀጠ ታጋይ!