-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
የኦሮሞ ኦነጋዊ የሽብርና ጄኖሳይድ ድርጅት የኬኒያ መዋቅሩ እየፈረሰ ነው ! ኦነግ ና አልሻባብ አንድ ሆነዋል !
ኬኒያ አል ሻባብ (ወጣቱ) የተሰኘ የሽብር ድርጅት አስተናግዳ እስከ ዛሬ ትታመሳለች ። ዛሬ ኦሮሞ ቄሮ (ወጣቱ) የሚባል የሽብር ድርጅት ለማስተናገድ ሽው ሽው ትላለች ። ይህ በጃዋር ቤት የተያዘ አሸባሪ ኬኒያዊ ነኝ አለ ። ኬኒያ ግ ን እንደዚህ ያለ ዜጋ ኬኒያ በፍጹም የላትም አለች ። ስለዚህ ያሲን ጁማ ሌላ ዘር አጥፊ አሸባሪ ነው ማለት ነው። የኦነግ የሽብር ዋሻ እየተናደ ነው ! ያሲን ጁማ የት ገባ?
Last edited by Horus on 12 Jul 2020, 03:07, edited 3 times in total.
-
- Member+
- Posts: 7993
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: የኦሮሞ ኦነጋዊ የሽብርና ጄኖሳይድ ድርጅት የኬኒያ መዋቅሩ እየፈረሰ ነው
ጃዋር እና ኦነጋውያን በኬንያ ከሚገኘው ኦነግ ጋር Connect የሚያደርገው "ጋዜጠና" ተብየ ከንያዊው አሸባሪ ያሲን ጁማ ማለት ይኸ ነው
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የኦሮሞ ኦነጋዊ የሽብርና ጄኖሳይድ ድርጅት የኬኒያ መዋቅሩ እየፈረሰ ነው
ተመስገን ደሳለኝ በዛሬ የፍትህ እትሙ እንደ ነገርን ኦነግ 800 በኬኒያ የሰለጠኑ ኮማንዶዎች ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ እንደ ሆነች ነግሮናል ።
ይህም ማለት ዝዋይን፣ አሩሲ ነጌሌን፣ ሻሸመኔን ያወደሙት የኦነግና የሱማሌ አል ሻባብ ለምሆናቸው ምንም ጥር ጥር መኖር የለበትም ።
ኢትዮጵያዊያን ሁሉ መገንዘብ የሚገባቸው ነገር በአሁን ወቅት ኦነግ እና አል ሻባብ አብረው እየሰሩ መሆኑን ነው !
ይህም ማለት ዝዋይን፣ አሩሲ ነጌሌን፣ ሻሸመኔን ያወደሙት የኦነግና የሱማሌ አል ሻባብ ለምሆናቸው ምንም ጥር ጥር መኖር የለበትም ።
ኢትዮጵያዊያን ሁሉ መገንዘብ የሚገባቸው ነገር በአሁን ወቅት ኦነግ እና አል ሻባብ አብረው እየሰሩ መሆኑን ነው !
-
- Member+
- Posts: 7993
- Joined: 29 Jan 2020, 21:44
Re: የኦሮሞ ኦነጋዊ የሽብርና ጄኖሳይድ ድርጅት የኬኒያ መዋቅሩ እየፈረሰ ነው
ድንቁ ደያስ በሚልዮን የሚቆጠር ፎሌ አስልጥኖ በየቦታው በድብቅ አሰማርቷን። አሁን በኦሮምያ ክልል የዘር ማጥፋት እየፈፀመ ያለው ይህ በኦነጋውያን እና በአቶ ድንቁ የሰለጠነ ቁጥሩ ከሚዮን በላይ የሆነ ፎሌና ቄሮ ነው።
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የኦሮሞ ኦነጋዊ የሽብርና ጄኖሳይድ ድርጅት የኬኒያ መዋቅሩ እየፈረሰ ነው
ይህ ደሞ የተደረገው በኦሮሞ ክልላዊ መንግስት እውቅትና ተባባሪነት ነው ። ድንቁ ደያሶ ያለው አርከንሶ ነው ። ያበሻ ተቀዳሚ ስራ ይህን ወንጀለኛ ደደብ ኦሊጋርክ በአሜሪካ ሕግ ስር ማደግ ነው።
ቀጥሎ በኬኛና ሱማሌ ካምፕ ወስጥ ያሉትን ኦነግ ሽብርተኞች ነገር ይነሳል !!
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የኦሮሞ ኦነጋዊ የሽብርና ጄኖሳይድ ድርጅት የኬኒያ መዋቅሩ እየፈረሰ ነው ! ኦነግ ና አልሻባብ አንድ ሆነዋል !
አቢይ ዝም ብሎ መሽኮርመሙን ትቶ የአሜሪካንን የድሮን መረጃና የድሮን ሰው አልባ ተኳሽ አይሮፕላን እርዳታ ለምኖ እነዚህን አሸባሪዎች ከባሌ፣ አርሲና ወለጋ ደን ውስጥ እየደበደበ መደምሰስ ግድ ይለዋል። አለዚያ እሱንም ልክ እንደ ሃጫሉ ያደርጉታል ። የቀን ጉዳይ ነው !!!