የህዳሴ ግድብ ለሀጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በስሙ እንዲሰየም በትህትና እንጠይቃለን። ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድብ ለኢትዮጵያ ህዝብ ድል፣ ሀጫሉን ለገደሉ የቀን ጅቦች ደግሞ አንገት የሚያስደፋ ውርደት ይሁን።
እናመሰግናለን።
-
- Member
- Posts: 2627
- Joined: 24 Jul 2018, 09:32
Re: የህዳሴ ግድብ በሀጫሉ ሁንዴሳ ስም እንዲሰየም እንጠይቃለን
why! you are funny! he is your hero but he is an ordinary citizen for us. we are saddened by his death. It is as simple as that and we do not rename the dam every time a citizen dies. You can rename the Anole statue if you want since it is in Oromia.