Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@ኤርሚያስ ለገሠ፡ አማርኞች ነፍጠኛ ነኝ እያሉና እያቅራሩበት እያለ ነፍጠኝነት ከአማራ ጋር ስለተያያዘ ዘር ፍጅት ነው የሚል የቂል ትንተና!

Post by AbebeB » 09 Jul 2020, 16:20

የጠ/ሚ/ር አብዮት ከሣዬ የፕሬስ ጽ/ቤት መግለጫ ከኤርሚያስ ለገሰ የቂል ትንተና በእጅጉ ተሽሎ ተገኘ፡፡ ምክንያቱም መግለጫው ነፍጠኛ የተባለው የአማራ አገዛዝ መኖሩን ከተቀበለ በኃላ ሥርዓቱ ግን ከ1969 በኃላ መደርመሱን ይገልጻልና፡፡

ኤርሚያስ ለገሠ ግን፡ አማርኞች ነፍጠኛ ነኝ እያሉና እያቅራሩበት እያለ ነፍጠኝነት ከአማራ ጋር ስለተያያዘ ዘር ፍጅት ነው የሚል የቂል ትንተና ያቀርባል፡፡ መሀይም!