እኔ ግን ያልገባኝ አለ፡፡ እነዚህ ሰዎች ከአካባቢው ሕዝብ ጋር ተግባብተው መኖር ለምን አቃታቸው የሚል ነው፡፡ ከባለሀገሩ ሕዝብ (native nation) ጋር ተስማምተው ቋንቋውንና ባህሉን አክብረው መኖር ካልፈለጉ ደግሞ ወደመጡበት በራሳቸው መንገድ ለምን አያመልጡም? መንግሰት ይድረስልን የሚለው ጩኸት ጉዳያቸውንና የሚፈልጉት ምን እንደሆነ ለማወቅ ያስቸግራል፡፡
አልተመቸኝም የሚል እኮ በራሱ መንገድ ወደ መጣበት መመለስ ቢችል የተሸለ ነው፡፡ ዲያስፓራ ያላችሁ የሰፋሪዎች ልጆችና ዘመዶችም ይህንን ምከሩአቸው፤ እርዱዋቸውም፡፡ አለበለዚያ ደግሞ ከስለላ ሥራ፣ ጥላቻና ሕዝቡን (native people) ከሚጎዳ ሥራ ነጻ ሁነው ከባለሀገሩ ሕዝብ ጋር መኖር ነው መፍትሔው፡፡ ይህንንም አስረዱአቸው፡፡ እነዚህ የሚጮኹት በአብዛኛው ኃላቀር የነፍጠኛ አስተሳሰብ ስላላቸው ነው ምከሩአቸው የምለው እኮ!