"በኦሮሚያ አንድ ፋብሪካ ሲቃጠል በመቀሌ ታላቅ ደስታ ይሆናል።"
አንተ Down Down ነፍጠኛ በል!
የሻሸመኔ ውድመት !
የሻሸመኔ ከንቲባ አቶ ተማም ሁሴን ለጀርመን ድምጽ እንዳስረዱት
1. 20 ትልልቅ ፎቆችና 201 የግል ቤቶች ተቃጥለዋል
2. 15 ፎቆችና 197 የግል ቤቶች ተሰባብረዋል
3. 78 መኪኖች፣36 ባጃጆች፣17 ሞተሮች ተቃጥለዋል
4. 2 የግል ት/ ቢቶችና 28 ሱቆች ተቃጥለዋል
5: 5. 242 ሰዎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል