የሲዳማ ሕዝብ በሰላማዊ ትግል ግን ደም አፋሳሽ በነበረው ትግሉ ያገኘው መብት በዘላቂው እንዲከበርለት ከፈለገ ሳይውል ሳያደር የራሱን ክልል የጸጥታ ሀይል ማደራጀት አለበት፡፡ ይህ ጊዜ ሊሰጠው የሚገባ ሳይሆን ከሁሉም መርሀግብር ቀድሞ የሚመጣ ተግባር ሊሆን ይገባል፡፡
ሲአን ከገዥው ፓርቲ ጋር በሥልጣን ከመራኮት አስቀድማችሁ ክልላችሁን በጦር በማደራጀት ተግባር ላይ ተረዳዱ፡፡ እንደ ትግራይ ሕዝብ እናንተም ለሌላው ያልተደራጀ የአከባቢያችሁ ሕዝቦች አለኝታ ትሁናላችሁ፡፡
የሚንሊክ ርዝራዥ ነፍጠኛ ያኔም አልተኛላችሁም፡፡ አሁንም መጣሁላችሁ እያለ መሆኑንም ላለመዘንጋት ሚዲያቸውን በየቀኑ ማዳመጥ አለባችሁ፡፡
-
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31