Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

ዶር ፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" ማለቱን ተከትሎ አዲስ አበባ ያሉ ኤርትራውያን በቄሮዎች ስጋት ገብቷቸዋል፡፡

Post by Maxi » 03 Jul 2020, 13:02

ዶር ፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" ማለቱን ተከትሎ አዲስ አበባ ያሉ ኤርትራውያን በቄሮዎች ስጋት ገብቷቸዋል፡፡

የፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" የሚል ውሸት ተከትሎ፣ አዲስ አበባ ውስጥ የሚኖሩ ኤርትራዊያኖች ላይ ጥቃት ለማድረስ እየተንቀሳቀሰ ያለ የቄሮ እና የህወሓት ቡድን እንዳለ አንዳንድ መረጃዎች ደርሰውናል። በውጭ አገር የምትኖሩ ኤርትራዊያኖች ፀጋዬ በንጡሃን ኤርትራዊያኖች ላይ ያወጀወን የሞት አዋጅ በመቃወም ፀጋዬን ለፍርድ ታቀርቡት ዘንድ ይሁን እንላለን።

በ አዲስ አበባ የሚኖሩ ኤርትራዊያኖች ትናንት ከኛ ጋ አብረው ሲኖሩ የነበሩና ከድርጊቱ ጋ ምንም ዝምንድና የሌላቸው መሆኑን ማንም ያወቀዋል። የጅምላ ወንጀል ይቁም።


Please wait, video is loading...

eden
Member+
Posts: 9268
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: ዶር ፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" ማለቱን ተከትሎ አዲስ አበባ ያሉ ኤርትራውያን በቄሮዎች ስጋት ገብቷቸዋል፡፡

Post by eden » 03 Jul 2020, 13:13

Tsegaye is not lunatic. He pointed out HGDEF, not the people. Qerro may go visit the HGDEF Camp in Gerji but never people.

Having said that, it would not be the first time HGDEF rulers endangered Eritrean lives in Ethiopia. Last time, it started war against Ethiopia, what follows was deportation by TPLF hardliners. Many civilians lost their jobs, businesses and family members.

Oromo influential leaders are advising the youth against targeting any civilians.

Temt
Member+
Posts: 5279
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: ዶር ፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" ማለቱን ተከትሎ አዲስ አበባ ያሉ ኤርትራውያን በቄሮዎች ስጋት ገብቷቸዋል፡፡

Post by Temt » 03 Jul 2020, 13:13

ሰይ ኮቲ! ወይ ዓጀውጀው። ዑጉማት ዝገብርኦ ጠፊእወን የዕገርግራ'ለዋ! :lol: :lol: :lol:

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ዶር ፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" ማለቱን ተከትሎ አዲስ አበባ ያሉ ኤርትራውያን በቄሮዎች ስጋት ገብቷቸዋል፡፡

Post by pushkin » 03 Jul 2020, 13:22

Neftegna Maxi! Are u instigating crime against Eritreans? If anything happens to our brothers & sisters we will not let you walk freely with your neftegna & extremist friends. Dekama sew
Maxi wrote:
03 Jul 2020, 13:02
ዶር ፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" ማለቱን ተከትሎ አዲስ አበባ ያሉ ኤርትራውያን በቄሮዎች ስጋት ገብቷቸዋል፡፡

የፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" የሚል ውሸት ተከትሎ፣ አዲስ አበባ ውስጥ የሚኖሩ ኤርትራዊያኖች ላይ ጥቃት ለማድረስ እየተንቀሳቀሰ ያለ የቄሮ እና የህወሓት ቡድን እንዳለ አንዳንድ መረጃዎች ደርሰውናል። በውጭ አገር የምትኖሩ ኤርትራዊያኖች ፀጋዬ በንጡሃን ኤርትራዊያኖች ላይ ያወጀወን የሞት አዋጅ በመቃወም ፀጋዬን ለፍርድ ታቀርቡት ዘንድ ይሁን እንላለን።

በ አዲስ አበባ የሚኖሩ ኤርትራዊያኖች ትናንት ከኛ ጋ አብረው ሲኖሩ የነበሩና ከድርጊቱ ጋ ምንም ዝምንድና የሌላቸው መሆኑን ማንም ያወቀዋል። የጅምላ ወንጀል ይቁም።


Please wait, video is loading...

Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: ዶር ፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" ማለቱን ተከትሎ አዲስ አበባ ያሉ ኤርትራውያን በቄሮዎች ስጋት ገብቷቸዋል፡፡

Post by Maxi » 03 Jul 2020, 13:37

እኔ ምን አልሁ?
ፀጋየ አራርሳን እና ወያኔን ስትገራ አፍህን ከእኔ ላይ ትከፍታለህ!!
:lol: :lol: :lol:

[/i]
pushkin wrote:
03 Jul 2020, 13:22
Neftegna Maxi! Are u instigating crime against Eritreans? If anything happens to our brothers & sisters we will not let you walk freely with your neftegna & extremist friends. Dekama sew

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ዶር ፀጋዬ አራርሳን "ሃጫሉን የገደሉት ኤርትራዊያኖች ናቸው" ማለቱን ተከትሎ አዲስ አበባ ያሉ ኤርትራውያን በቄሮዎች ስጋት ገብቷቸዋል፡፡

Post by pushkin » 03 Jul 2020, 14:13

ክፍታፍ አንተው ነህ !ፀጋየ አራርሳ እና ወያኔን በሚገባቸው ቋንቋ እናነጋግራቸዋለን!!! :twisted: :twisted: :twisted:
Maxi wrote:
03 Jul 2020, 13:37
እኔ ምን አልሁ?
ፀጋየ አራርሳን እና ወያኔን ስትገራ አፍህን ከእኔ ላይ ትከፍታለህ!!
:lol: :lol: :lol:

[/i]
pushkin wrote:
03 Jul 2020, 13:22
Neftegna Maxi! Are u instigating crime against Eritreans? If anything happens to our brothers & sisters we will not let you walk freely with your neftegna & extremist friends. Dekama sew

Post Reply