Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ዘር በመወለድ ሳይሆን በአካባቢነት የሚተላለፍ ይመስል “አብይ ኦሮሞ አይደለም ካልችሁ እኛም ኦሮሞ አይደለንም አሉ ጅማዎች!” ብሎ የሚለፍጥ ደካማ!

Post by AbebeB » 02 Jul 2020, 19:20

ዘር በመወለድ ሳይሆን በአካባቢነት የሚተላለፍ ይመስል “አብይ ኦሮሞ አይደለም ካልችሁ እኛም ኦሮሞ አይደለንም አሉ ጅማዎች!” ብሎ የሚለፍጥ ደካማ!

ዘርህ ምንድነው ሲባሉ ጅማ ተወለድኩ ከሚሉን ዲቃላዎች አንዱ፤ ልክ እንደ ራሳቸው እየመሰለው “አብይ ኦሮሞ አይደለም ካላችሁ እኛም ኦሮሞ አይደለንም አሉ ጅማዎች!” ብሎ የሚለፍጥ ደካማ አያችሁ? ዘርና አካባቢ ለየቅል ነው! ጅማ ውስጥ የሚኖረው የተለያዬ ዘር ነው፡፡ እንደዚያውም የተለያዬ ፍላጎትም አለው፡፡ ደካማ!