Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ለዓላማቸው ታስረው ግባቸውን ያሳኩ ታላላቆች (ማንዴላ) እና ሀገር ነጻ ስትሆን ከሸሹበት ተመልሰው እግር ስመው ሥልጣን የሚቀበሉ የሀበሻ መሪዎች (ኃ/ስላሴ እንደ ምሳሌነት)፡፡

Post by AbebeB » 02 Jul 2020, 19:06

ለዓላማቸው ታስረው ግባቸውን ያሳኩ ታላላቆች (ማንዴላ) እና ሀገር ነጻ ስትሆን ከሸሹበት ተመልሰው እግር ስመው ሥልጣን የሚቀበሉ የሀበሻ መሪዎች (ኃ/ስላሴ እንደ ምሳሌነት)፡፡

ጀዋር፣ በቀለ፣ አብዲ ረጋሣና ሌሎች ጀግኖቻችን የታሰሩት ለዓላማቸው ፀንተው ነው፡፡ የታሰሩበት ዓላማቸው የሁሉም ኦሮሞ ዓላማ ስለሆነ ያለምንም ጥርጥር ይሳካል፡፡

ነገር ግን እንደ ሀበሻ መሪዎች ለምሳሌ እንደ ሀይለ ስላሴ (ቆሪጥ) ወደ ባዕድ ሀገር ሸሽቶ ኦሮሞዎች ጠላትን ሲያሸንፉ ግን መተቱን ይዞ ከሸሸበት ተመልሶ እግር ስሞ ስልጣን ላይ ጉብ የሚል ወይም እንደ ሚንሊክ ድንበር ሽጦ ቀሪውን አካባቢ በባዕድ መሳርያና ርዳታ ተጠቅሞ ስልጣን ላይ መውጣት የኦሮሞ ባህል አይደለም፡፡

በዚህም ከቆማጦች ጋር እንለያያለን!

sebdoyeley
Member+
Posts: 5507
Joined: 14 Feb 2020, 04:27

Re: ለዓላማቸው ታስረው ግባቸውን ያሳኩ ታላላቆች (ማንዴላ) እና ሀገር ነጻ ስትሆን ከሸሹበት ተመልሰው እግር ስመው ሥልጣን የሚቀበሉ የሀበሻ መሪዎች (ኃ/ስላሴ እንደ ምሳሌነት)፡፡

Post by sebdoyeley » 02 Jul 2020, 19:19

That is true, king Hilesilas was known for his slow walk around the garden of the palace. but at the time of the Italian envision, all surprised with his new sprint skills, no one came close till he reached Djibouti. :lol: :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
02 Jul 2020, 19:06
ለዓላማቸው ታስረው ግባቸውን ያሳኩ ታላላቆች (ማንዴላ) እና ሀገር ነጻ ስትሆን ከሸሹበት ተመልሰው እግር ስመው ሥልጣን የሚቀበሉ የሀበሻ መሪዎች (ኃ/ስላሴ እንደ ምሳሌነት)፡፡

ጀዋር፣ በቀለ፣ አብዲ ረጋሣና ሌሎች ጀግኖቻችን የታሰሩት ለዓላማቸው ፀንተው ነው፡፡ የታሰሩበት ዓላማቸው የሁሉም ኦሮሞ ዓላማ ስለሆነ ያለምንም ጥርጥር ይሳካል፡፡

ነገር ግን እንደ ሀበሻ መሪዎች ለምሳሌ እንደ ሀይለ ስላሴ (ቆሪጥ) ወደ ባዕድ ሀገር ሸሽቶ ኦሮሞዎች ጠላትን ሲያሸንፉ ግን መተቱን ይዞ ከሸሸበት ተመልሶ እግር ስሞ ስልጣን ላይ ጉብ የሚል ወይም እንደ ሚንሊክ ድንበር ሽጦ ቀሪውን አካባቢ በባዕድ መሳርያና ርዳታ ተጠቅሞ ስልጣን ላይ መውጣት የኦሮሞ ባህል አይደለም፡፡

በዚህም ከቆማጦች ጋር እንለያያለን!

Post Reply