Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
abel qael
Senior Member
Posts: 10765
Joined: 07 May 2007, 03:21
Location: gumamistan

LATEST UPDATE ON OROMIA... OH MY GOSH JAWAR IS BEATEN IN CAPTIVITY AND OBO BEKELE 3 CHILDREN ARE ARRESTED.

Post by abel qael » 02 Jul 2020, 13:15

THE GOOD DOCTOR HAS FIRST HAND INFO THE KILLERS OF HACALU ARE AR'TERAN MERCENARIES.

Abere
Senior Member
Posts: 11108
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: LATEST UPDATE ON OROMIA... OH MY GOSH JAWAR IS BEATEN IN CAPTIVITY AND OBO BEKELE 3 CHILDREN ARE ARRESTED.

Post by Abere » 02 Jul 2020, 13:43

ጅል አራርሣ አሁንም በአዲስ አበባ ላይ ምራቁን ያዝረበርባል።ለምን ስለ ካይሮ አብዝቶ አይነግረንም ነበር። የሚገርመው ደግሞ ሰዓረ-መኮንን ለምን መቀሌ ሄዶ ተቀበረ ብሎ እንኳን እራሱን ወይም የወያኔውን አፈቀላጤ መስቀለኛ መጠየቅ ይችል ነበር። ሌላው ያሳቀኝ አጫሉን ለመግደል እውነት ኢሣይያስ አፈወርቅ ከአሥመራ ሲልክ። እስኪ ምን አገናኘው አንድ ዘፋኝ ለማጥፋት ዙሪያ ሜዳ መግባት። የኦነጎች ነገር በዕውቀት ላይ የተመሰረተ ነጭ ውሸት እንኳን መዋሸት አይችሉም - እጅ ከፈንጅ ነው የሚያዙት። የሱፉ እና የገብስ የኦነግ ሰላይ ልዋጭ ልዋጭ ቀልድ አሳታወሰኝ - አራርሳው ወይስ አራ* ልበለው ይሆን

Post Reply