Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና፣ በእንግሊዝ ሀገር የግርማዊ ቀዳማዊ ሀይለስላሴ ሀውልትን ያፈረሰው ሹክሪ ጀማል በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሎ ምርምራ እየተደረገበት ነው!

Post by Ejersa » 02 Jul 2020, 06:30

በእንግሊዝ ሀገር የግርማዊ ቀዳማዊ ሀይለስላሴ ሀውልትን ያፈረሰው ሹክሪ ጀማል የተባለው ግለሰብ በለንደን ፖሊስ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርምራ እየተደረገበት ነው:: በእንግሊዝ ሀገር የህዝብን ንብረት ማውደም እስከ አስር አመት እስራት ያስቀጣል:: ሹክሪ በቀይ የተከበበት ከሀጂ ጃዋር መሀመድ ጎን ቆሞ የሚታየው ነው:: ምናልባትም የዚህ ልጅ መያዝ የምስራቅ አፍሪካው የISIS ክንፍን እንቅስቃሴ የሚጠቁም ይሆናል::
Please wait, video is loading...