Please wait, video is loading...
-
- Member
- Posts: 3976
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
ሰበር ዜና፣ በእንግሊዝ ሀገር የግርማዊ ቀዳማዊ ሀይለስላሴ ሀውልትን ያፈረሰው ሹክሪ ጀማል በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውሎ ምርምራ እየተደረገበት ነው!
በእንግሊዝ ሀገር የግርማዊ ቀዳማዊ ሀይለስላሴ ሀውልትን ያፈረሰው ሹክሪ ጀማል የተባለው ግለሰብ በለንደን ፖሊስ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርምራ እየተደረገበት ነው:: በእንግሊዝ ሀገር የህዝብን ንብረት ማውደም እስከ አስር አመት እስራት ያስቀጣል:: ሹክሪ በቀይ የተከበበት ከሀጂ ጃዋር መሀመድ ጎን ቆሞ የሚታየው ነው:: ምናልባትም የዚህ ልጅ መያዝ የምስራቅ አፍሪካው የISIS ክንፍን እንቅስቃሴ የሚጠቁም ይሆናል::