ዳዊት ከበደ በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውል ከፍተኛ ሚና የተጫወተው ፈንቅል ነው።በህግ ቁጥጥር እንደዋለም መጀመርያ ቀድሞ መረጃ የሰጠ ፈንቅል ነው!! እሱን በመያዝ በነበረው ሂደትም የበኩሉን ድርሻ ተጫውተዋል!! ከአሁን በኃላ መጀመርያ የፈንቅል ስራ አአ ቁጭ ብለው ረብጣ ብሮች እየሰጡ ህወሓትን የሚደግፉ ባለሃብቶች፣ካድሬዎች እንዲሁም በየቢሮው የተሰገሰጉ ሰላዮች ማጋለጥ፣በfb ብሔር ለብሔር የሚያጋጩና ለትግራይ ህዝብ ጥላቻ የሚሰብኩ ማስጠንቀቅ እምቢ ካሉ እርምጃ መውሰድ ይሆናል!!በቂ ማጣራት ተደርገዋል፣አሁን ወደ ስራ!!ካልደፈረሰ አይጠራም!!
ፈንቅል ያሸንፋል!!
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
- Member
- Posts: 2312
- Joined: 11 Jan 2020, 21:22
-
- Member+
- Posts: 5927
- Joined: 28 Feb 2013, 17:55
Re: ፈንቅል በኢትዮጵያ ያሉትን የህወሓት ወንጀለኞች የማጋለጥ ስራ ሊጀምር ነው!
The arrest of the Weyane cadre Dawit Kebede is a very appropriate act. This Weyane idiot gave the game away when he exposed that he was aware of what will happen.